Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ እና በሸገር ከተማ የሽብር ጥቃት ለማድረስ ሲንቀሳቀሱ ነበር በተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባድ የጦር መሳሪያ በመያዝ በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ የሽብር ጥቃት ለማድረስ ሲንቀሳቀሱ ነበር በተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ 10 የምርመራ ቀን ተፈቀደ። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በመርማሪ ፖሊስ ያቀረበውን…

በኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ (ኢ/ር) የተመራ ልዑክ ከፖርቹጋል የሥራ ሀላፊዎች ጋር ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ (ኢ/ር) የተመራ ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች ልዑክ ከፖርቹጋል የጫማ አምራቾች ማህበር እና የጨርቃ ጨርቅ እንዲሁም ጋርመንት ማህበር ፕሬዚዳንቶች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ በፖርቹጋል ይፋዊ የስራ ጉብኝት…

በአፋር ክልል የት/ቤቶች መሠረተ ልማት ማሻሻል ሕዝባዊ ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል "ትምህርት ለትውልድ" የትምህርት ቤቶች መሠረተ ልማት ማሻሻል ሕዝባዊ ንቅናቄ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡ መርሐ ግብሩን ያስጀመሩት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ÷ትምህርት ከሌላው ዓለም ጋር የምንወዳደርበት ቁልፍ መሣሪያ በመሆኑ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሶማሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብሽር ኦማር ጃማ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ በኬንያ እየተካሄደ ከሚገኘው 43ተኛው የአፍሪካ ኀብረት የስራ አስፈፃሚ ስብሰባ ጎን ለጎን ነው የተደረገው፡፡…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በሐረር ከተማ ያስገነባው የዳቦና ዱቄት ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በሐረር ከተማ ያስገነባው 7ኛው የዳቦና ዱቄት ፋብሪካ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽታያቸውን ጨምሮ የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሚስራ አብደላና የክልሉ…

አምስት ግልገሎችን የወለደችው በግ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን አዲዮ ወረዳ ጨጋ ቀበሌ አንዲት በግ አምስት ግልገሎችን መውለዷ ተሰምቷል፡፡ እቺህ በግ የቦንጋ በግ ዝርያ ያላት ናት ነው የተባለው፡፡ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል…

የሴቶችን የመሪነት አቅም ለማሳደግ የተጀመረውን ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት የሴቶችን የመሪነት አቅም ለማሳደግ የጀመረውን ጥረት አጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ። የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ከዩ ኤን ውመን ጋር በመተባበር ለሴት የሕዝብ ተወካዮች ምክር…

በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአይን ሞራ ግርዶሽ  ቀዶ ሕክምና አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል "ሂማሊያን ካታራክት ፕሮጀክት" ከተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት ጋር በመተባበር የአይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት እየሰጠ ነው፡፡ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የአይን ሕክምና ፕሮጀክቶች…

43ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ በናይሮቢ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 43ኛው የአፍሪካ ህብረት ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ ይገኛል። በጉባዔው በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ የተመራ ከፍተኛ የልኡካን ቡድን እየተሳተፈ ነው።…

የታክስና የሕግ ተገዢነት ንቅናቄ  መርሐ ግብር በጋምቤላ ክልል ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘‘ግብር ለሀገር ክብር’’ በሚል መሪ ሃሳብ ክልላዊ የታክስና የሕግ ተገዢነት የንቅናቄ መርሐ ግብር በጋምቤላ ከተማ ተጀምሯል። የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ መርሐ ግብሩን ባስጀመሩበት ወቅት እንደገለጹት÷በክልሉ ዘላቂና ቀጣይነት ያለው ልማት…