በመዲናዋ እና በሸገር ከተማ የሽብር ጥቃት ለማድረስ ሲንቀሳቀሱ ነበር በተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባድ የጦር መሳሪያ በመያዝ በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ የሽብር ጥቃት ለማድረስ ሲንቀሳቀሱ ነበር በተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ 10 የምርመራ ቀን ተፈቀደ።
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በመርማሪ ፖሊስ ያቀረበውን…