Fana: At a Speed of Life!

በዓለማችን እጅግ ሞቃታማው ቀን ትናንት ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለማችን እጅግ ሞቃታማው ቀን ትናንት መመዝገቡ ተገለጸ። የአሜሪካ የአካባቢ ትንበያ ብሔራዊ ማዕከላት መረጃ እንዳመላከተው የዓለም አማካይ ሙቀት እንደትናንቱ ከፍ ብሎ አያውቅም፡፡ የትናንቱ አማካይ የዓለም ሙቀት 17 ነጥብ 01 ዲግሪ ሴሊሺየስ…

በአዳማ ከተማ የትምህርት ቤቶች አውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ ለአራት ቀናት የሚቆይ የትምህርት ቤቶች አውደ ርዕይ ዛሬ ተከፍቷል፡፡ አውደርዕዩን የከፈቱት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ናቸው፡፡ አውደ ርዕዩ…

በመዲናዋ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እየተሰጠ ነው፡፡ ፈተናው በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት ለመጀመሪያ ጊዜ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 182 የመፈተኛ ጣቢያዎች ነው እየተሰጠ የሚገኘው፡፡…

የጂቡቲ የዲፕሎማሲ ልዑካን ቡድን ጉብኝት የሕዝቦችን ወንድማማችነት የሚያጠናክር ነው – አምባሳደር ብርቱካን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጂቡቲ የዲፕሎማሲ ልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ያደረገው ጉብኝት የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቱን በማጠናከር ረገድ ሁኔታዎችን እንደሚቀይር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገለጹ፡፡ በትናንትናው ዕለት አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በሸገር…

ምክር ቤቱ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያቀረበውን ሪፖርት እያዳመጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያቀረበውን ሪፖርት ማዳመጥ ጀምሯል፡፡ ትናንት የጀመረው የምክር ቤቱ 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 2ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ፣ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ ዛሬም ቀጥሏል፡፡ በዚህም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ…

ፍርድ ቤቱ 20 ተጠርጣሪዎች ላይ የተመሰረተውን የሽብር ወንጀል ክስ በዝርዝር ንባብ አሰማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የፀረ ሽብርና የህገመንግስት ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በእነ መላክ ምሳሌ መዝገብ የተካተቱ ተከሳሾች በሰኔ 22 ቀን 2015ዓ.ም በነበረ ቀጠሮ በተከሳሽ ጠበቆችና በዐቃቤ ህግ በኩል የተነሱ አራት…

የ10 ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ እንዲሳካ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥናት የተደገፈ የምርታማነት ማሻሻያ ሥራዎችን በማከናወን የ10 ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ እንዲሳካ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባዔ፤ በኢትዮጵያ…

በትግራይ ክልል የስምንተኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከነገ ጀምሮ ይሰጣል-ትምህርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የስምንተኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከነገ ጀምሮ እንደሚሰጥ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የምዘናና የፈተናዎች ዳይሬክተር አቶ ክንፈ ፍስሃ እንደገለፁት÷ በክልሉ ከ60 ሺህ በላይ…

አገልግሎት አሰጣጡን ለማዘመን ትኩረት ሰጥተን እየሰራን ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አገልግሎት አሰጣጡን ይበልጥ ለማዘመን ትኩረት ሰጥተን እየሰራን እንገኛለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ  ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ በ"ስማርት ሲቲ" እና ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ፅንሰ ሃሳብ ላይ ያተኮረ የግንዘቤ ማስጨበጫ ስልጠና ለባለድርሻ አካላት…