Fana: At a Speed of Life!

በአንዳንድ አካባቢዎች ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊከሰት ስለሚችል ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ከመደበኛ በላይ ዝናብ በሚያገኙ አንዳንድ አካባቢዎች ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊከሰት ስለሚችል ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳስቧል፡፡ ከመደበኛ በላይ ዝናብ በሚያገኙ አካባቢዎች የአፈር መሸርሸር እንዳይከሰት እንዲሁም ውሃ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ፌዴሬሽን የአስተዳደር ቦርድ አጥኚ ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት እና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የበላይ ጠባቂ ሣኅለወርቅ ዘውዴ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ፌዴሬሽን የአስተዳደር ቦርድ አጥኚ ኮሚቴ አባላትን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡ የኮሚቴ አባላቱ በኢትዮጵያ…

በ2016 የመጻሕፍት ሥርጭትንና ቁጥጥርን ለማቀላጠፍ የዲጂታል መተግበሪያ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 ዓ.ም ሁሉንም የሀገሪቷን ትምህርት ቤቶች መሠረት በማድረግ በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የመጻሕፍት ሥርጭትንና ቁጥጥርን ለማቀላጠፍ የሚረዳ የዲጂታል መተገበሪያ ተግባራዊ ሊደረግ ነው፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር የመጻሕፍት ሥርጭትና…

ኢትዮጵያ እና ካዛኪስታን ያላቸውን ትብብር ማጠናከር በሚችሉበት አግባብ ላይ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ካዛኪስታን በሁለትዮሽ እና ባለ ብዙ ወገን መድረኮች ያላቸውን ትብብር ማጠናከር በሚችሉበት አግባብ ላይ ምክክር ተደረገ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከዛኪስታን ምክትል…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ጋር በቢሯቸው ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ትሬንት ኬሊ ጋር ተወያይተዋል። ሁለቱ ወገኖች የኢትዮ-አሜሪካን የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡…

ድረ-ገጽን ከጥቃት መከላከል የሚያስችሉ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋማት ብሎም በግለሰብ ደረጃ የተለያየ ግልጋሎት የሚሰጡ ድረ‐ገጾች ለመረጃ መዝባሪዎች የጥቃት ኢላማ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ይህን ተጋላጭነት ለመቀነስ ከሚያስችሉ የመከላከያ መንገዶች መካከል ሶፍትዌሮችን ማዘመን (አፕዴት…

በአማራ ክልል የፊታችን ሐምሌ 11 ከ260 ሚሊየን በላይ ቸግኞች ይተከላሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የፊታችን ሐምሌ 11 ቀን 2015 ዓ.ም ከ260 ሚሊየን በላይ ቸግኞች በአንድ ጀምበር እንደሚተከሉ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ የተፈጥሮ ሐብት ጥበቃና አጠቃቀም ዳይሬክተር እስመለዓለም ምሕረት ÷ በደቡብ ጎንደር…

በተፈጥሮ አደጋ የሚጎዱ ወገኖችን ለማገዝ የ5 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች ለተፈጥሮ አደጋ ተጋላጭ በሆኑ በተመረጡ ወረዳዎች በተፈጥሮ አደጋ የሚጎዱ ወገኖችን ለማገዝ የ5 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምነት ተፈረመ። ሥምምነቱ ኅብረተሰቡ የተፈጥሮ አደጋዎችን በመቋቋም ወደ ቀድሞ ሕይወቱ…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 2ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ፣ 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን ጀምሯል፡፡ ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ይኖሩ የነበሩ የስድስት ዞኖችና የአምስት ልዩ ወረዳዎች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኮንሶ ምዕራፍ ሁለት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በደቡብ ክልል ኮንሶ ሁለተኛውን ምዕራፍ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ዛሬ አስጀምረዋል፡፡ “በእርከን ሥራ፣ በአካባቢ ጥበቃ፣ በውኃ ማቆር እና በጥንታዊ የእጅ መሣሪያዎች በታወቀው የኮንሶ ሕዝብ መካከል…