Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮ-ጅቡቲ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት የባቡር ጉዞ ልዑክ ፉሪ-ለቡ ባቡር ጣቢያ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28 ቀን 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀጠናውን ትብብር የማጠናከር ዓላማ ይዞ ከጅቡቲ ናጋድ የባቡር ጣቢያ ተነስቶ በድሬዳዋና በአዳማ ከተሞች ጉብኝት ሲያደርግ የነበረው የኢትዮ-ጂቡቲ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት የባቡር ጉዞ ልዑክ ፉሪ-ለቡ ባቡር ጣቢያ ደርሷል፡፡ ልዑኩ ፉሪ ለቡ…

ሀገር አቀፍ የወሰን ተሻጋሪ ወጣቶች በሐረሪ ክልል የበጎ ፈቃድ ተግባራትን አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የወሰንተሻጋሪ ወጣቶች በሐረሪ ክልል የተለያዩ የበጎ ፈቃድ ተግባራትን አከናውነዋል፡፡ በጎ ፈቃድ ወጣቶቹ የችግኝ ተከላ፣ የማዕድ ማጋራት እንዲሁም የደም ልገሳ መርሐ ግብር ነው ያከናወኑት፡፡ የሐረሪ ክልሉ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች…

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማቱ አመራሮች የጤና ዐውደ ርዕይን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28 ቀን 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማቱ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀውን ሀገር አቀፍ የጤና ዐውደ ርዕይ ጎበኙ። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)÷ የጤና አገልግሎትን ዲጂታላይዝ ለማድረግና…

ማሰን ማውንት ማንቼስተር ዩናይትድን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ እንግሊዛዊውን አማካይ ማሰን ማውንትን በይፋ አስፈርሟል፡፡ የላንክሻየሩ ክለብ ማሰን ማውንትን በአምስት ዓመት ኮንትራት ነው ያስፈረመው፡፡ ለአማካዩ ዝውውር 60 ሚሊየን ፓውንድ ወጪ መደረጉን ጠቅሶ ቢ ቢ ሲ ዘግቧል፡፡…

ኢኮኖሚውን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር ተቋማት በትብብር እንዲሠሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር ሁሉም ተቋማት በትብብር ሊሰሩ ይገባል ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ  መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከተባበሩት የንግድና ልማት ኮንፈረንስ ጋር በመተባበር በሚቀጥሉት 7 ዓመታት…

የአማራ፣ አፋርና ትግራይ ክልሎችን ግንኙነት ወደ ነበረበት ለመመለስ የሚያግዝ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28 ቀን 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ፣ አፋርና ትግራይ ክልሎች መካከል ያለው ግንኙነት ቀድሞ ወደ ነበረበት ሁኔታ ለመመለስ የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በውይይት መድረኩ ላይ ከክልሎቹ የሰላምና ፀጥታ እንዲሁም የትራንስፖርት ቢሮዎች አመራሮች…

የጡት ካንሰር እንዴት ይከሰታል?

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጡት ካንሰር ከቁጥጥር ውጭ በሆነ መንገድ በጡት ውስጥ ያሉ ሕዋሳት አድገው እና ተከፋፍለው ዕጢ ሲፈጥሩ የሚከሰት ሕመም ነው። እንደ ሌሎች የካንሰር ሕዋሳት ሁሉ የጡት ካንሰርም በጡት ዙሪያ ወደሚገኙ ሕዋሳት ውስጥ ገብቶ ሊያድግ እና ሊሰራጭ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 12ኛ ክልል ሆኖ እንዲደራጅ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አዲሱ ክልል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሆኖ እንዲደራጅ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 2ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ፣ 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን ከትናንት ጀምሮ እያካሄደ ነው፡፡ በዛሬው ውሎውም የስድስት…

የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን የ7 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ ብሔራዊ የምክክር ኮሚሽን የ7 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ። የድጋፍ ስምምነቱ የተደረገው የገንዘብ ሚኒስቴር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው በተገኙበት የኢትዮጵያ የብሔራዊ የምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) እና…

የኢትዮ- ጅቡቲ የሕዝብ ለሕዝብ እና የዲፕሎማሲ ፎረም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ጅቡቲ የሕዝብ ለሕዝብ እና የዲፕሎማሲ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ፣ በጅቡቲ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሲራጅ ኦማር የተመራ ልዑክ እና የኢጋድ…