Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የአካባቢ ፋሲሊቲ የሃብት አመዳደብ ቀመር የሀገራትን ወቅታዊ ነባራዊ ሁኔታ ታሳቢ እንዲያደርግ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የአካባቢ ፋሲሊቲ የሃብት አመዳደብ ቀመር የሀገራትን ወቅታዊ ነባራዊ ሁኔታ ታሳቢ እንዲያደርግ ጠይቃለች፡፡ በካናዳ ቫንኮቨር የዓለም አቀፍ የአካባቢ ፋሲሊቲ ጉባዔ እየተካሄደ ነው፡፡ የኢትዮጵያን ልዑካን ቡድን እየመሩ…

ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል ሀገር መሆኗ ተደማጭነቷ እንዲጨምር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል አገር መሆኗ የኢኮኖሚ ትብብሮችን ከማስፋት ባለፈ በዓለም አቀፍ የባለብዙ ወገን መድረኮች ላይ ተደማጭነቷ እንዲጨምር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን…

የአማራ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 1ኛ አስቸኳይ ጉባዔ የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቋል፡፡ የቀድሞውን ርዕሰ መሥተዳደር ዶክተር ይልቃል ከፋለን የመልቀቂያ ጥያቄ ተቀብሎ የአቶ አረጋ ከበደን የርዕሰ መሥተዳድርነት…

የስርቆት ወንጀል የፈፀሙ የኢትዮ ቴሌኮም ሰራተኞች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኔትዎርክ ስርጭት የሚያገለግሉ ፓወር ባትሪዎችን የሰረቁ የኢትዮ ቴሌኮም ሰራተኞች እና በወንጀሉ ተሳትፎ አላቸው የተባሉ ሌሎች ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ። የስርቆት ወንጀሉ የተፈፀመው በየካ ክ/ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች መሆኑን ከአዲስ አበባ…

በቅርቡ የኃይል አቅርቦት ገበያው በ”ብሪክስ”አባል ሀገራት ቁጥጥር ሥር ይውላል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለምአቀፉ የኃይል አቅርቦት ገበያ በቅርቡ በ”ብሪክስ” አባል ሀገራት ቁጥጥር ሥር እንደሚውል በዘርፉ የወጣ ጥናት አመላከተ፡፡ ቡድኑ በቅርቡ ግማሽ ያኅሉን የዓለም የነዳጅ ዘይት አቅርቦት እንደሚቆጣጠርም ኢንፎ ቴክ በፈረንጆቹ 2022…

አቶ አረጋ ከበደ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ አረጋ ከበደ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተሾሙ፡፡ የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፤ 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፤ 1ኛ አስቸኳይ ጉባኤ በባሕር ዳር ከተማ ተካሂዷል፡፡ ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ያቀረቡትን የመልቀቂያ ጥያቄ የተቀበለው…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን ህዝብ በማስተባበር የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ቅድሚያ ተሰጥቶ እንደሚሰራ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው አስታወቁ። አቶ እንዳሻው ጣሰው ፥ በክልሉ መንግሥት የትኩረት አቅጣጫ…

የአለርጂ መከላከያ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አለርጂ በምግቦች፣ ብናኞች፣ የአየር ሁኔታ እና ሌሎች ነገሮች ምክንያት ሊመጣ ይችላል፡፡ ንጥረ ነገሩ ወይም ለሰውነትዎ የማይስማማ ነገሮች ላይ የበሽታ መከላከል ስርዓትዎ የሚሰጠው ምላሽ በሰውነትዎ ላይ አለርጂን ያስከትላል፡፡ በዚህም እብጠት፣…

የእናቶችና ሕፃናትን ጤና የሚያሻሽል የ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ፕሮጄክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ልማት ተራድዖ ድርጅት የእናቶች እና ሕፃናትን ጤና ለማሻሻል የሚውል የ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ፕሮጄክት ይፋ አድርጓል፡፡ ፕሮጄክቱን የድርጅቱ ተልዕኮ በኢትዮጵያ ዳይሬክተር ስኮት ሆክላንድ እና የጤና ሚኒስትር ዴኤታ…

በሕገ-ወጥ ግብይት በተሰማሩ 395 ሺህ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት በሕገ-ወጥ ግብይት ላይ ተሰማርተው በተገኙ 395 ሺህ 154 ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ እርምጃው በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በመሰረታዊ የንግድ እቃዎች ግብይት ላይ…