የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ 60ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዩቤልዩ በዓል ምክንያት በማድረግ 7 ፕሮጀክቶች ይፋ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ 60ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዩቤልዩ በዓል ምክንያት በማድረግ ሠባት ለህዝብ የሚውሉ ፕሮጀክቶች ይፋ ተደረጉ፡፡
ፕሮጀክቶቹ ፥ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ፣ የጥበብና ፈጠራ ስራዎችን ለማሳደግ፣ የጤና አገልግሎትን ለማሳለጥ፣…