እስራኤል ከኢትዮጵያ ጋር ላላት ታሪካዊ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ልዩ ቦታ እንዳላት ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በእስራኤል መካከል ያለው ታሪካዊ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት በእስራኤል ልዩ ቦታ አለው ሲሉ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ ገለጹ፡፡
በእስራኤል የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ተስፋዬ ይታይህ የሹመት…