Fana: At a Speed of Life!

የምስራቅ አፍሪካ የአየር ጠባይ አዝማሚያ ትንተና እና ትንበያ ፎረም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 64ኛው የምስራቅ አፍሪካ የአየር ጠባይ አዝማሚያ ትንተና እና ትንበያ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ፎረሙን የኢትዮጵያ ሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት ከምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) የአየር ትንበያ ማዕከል ጋር በመተባበር…

ከ209 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ209 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከግንቦት 4 እስከ ግንቦት 10 ቀን  2015 ዓ.ም ባደረገው  ክትትል ነው 209 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ…

የሶማሌ ክልል እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች ውይይት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች ውይይት መካሄድ ጀምሯል፡፡ ውይይቱ "የመንግሥት ቅቡልነት ምንነት፣ ማረጋገጫ መንገዶችና የብልፅግና አቅጣጫዎች "በሚል መሪ-ቃል ነው የሚካሄደው፡፡ #Ethiopia…

በዘመናዊው የአውሮፓ እግር ኳስ የዘረኝነት ጥቃት አሁንም እልባት አላገኘም

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘመናዊው የአውሮፓ እግር ኳስ በጥቁር ተጫዋቾች ላይ የሚደርሰው የዘረኝነት ጥቃት እስካሁን አልባት አላገኘም፡፡  በአውሮፓ እግርኳስ በተለያዩ ጊዜያት በጥቁር ተጫዋቾች ላይ የሚሰነዘረው ጥቃት በእግርኳስ ህግጋቶችን አልፎ ዛሬም ድረስ…

በኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቀረጥ ነጻ የሚሸጡ የቆዳና ቆዳ ውጤቶች አበረታች ውጤት እያስመዘገቡ ነው – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አየር መንገድ የሽያጭ ማዕከል ከቀረጥ ነጻ የሚሸጡ የቆዳና ቆዳ ውጤቶች አበረታች ውጤት እያመጡ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ አቶ መላኩ አለበል ከአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ጋር በአየር…

አዲስ አበባና ዴንቨር በጋራ የሚሰሩባቸውን ዘርፎች ወደ ተግባር መለወጥ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ እና ዴንቨር ከተሞች በጋራ የሚሰሩባቸውን ዘርፎች ወደ ተግባር መለወጥ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ፡፡ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዴንቨር በነበራቸው ቆይታ ከከተማው ከንቲባ ማይክል ሃንኮክ ጋር በጋራ ለመሥራት የተለዩ ዘርፎችን…

ቤልጄም በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ለመስራት ዝግጁ መሆኗን ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ቤልጄም በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ፣ በዲጂታላይዜሽንና በአቅም ግንባታ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ለመስራት ዝግጁ መሆኗን ገለፀች። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ ( ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከቤልጄም አምባሰደር ስቴፈን ቲጅስ ጋር ተወያይተዋል።…

በኦሮሚያ ክልል ከሚያስፈልገው የአፈር ማዳበሪያ 28 ነጥብ 2 በመቶው ብቻ ለአርሶ አደሮች መቅረቡ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከሚያስፈልገው የአፈር ማዳበሪያ እስካሁን 28 ነጥብ 2 በመቶው ብቻ ለአርሶ አደሮች መቅረቡ ተገለፀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ እንደገለጸው ÷ በክልሉ 9 ነጥብ 9 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ያስፈልጋል። የቢሮው…

ኢትዮ- ኤሌክትሪክ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወረደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ኤሌክትሪክ ለገጣፎ ለገዳዲን ተከትሎ ከኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መውረዱን ያረጋገጠ ሁለተኛ ክለብ ሆኗል። ኢትዮ- ኤሌክትሪክ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በአዲስ መልክ መደረግ ከጀመረበት 1990 አንስቶ ሁለት ጊዜ ሻምፒዮን መሆኑ ይታወቃል፡፡…