Fana: At a Speed of Life!

ዐቃቤ ሕግ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ 20 ግለሰቦች ላይ የሽብር ወንጀል ክስ መሰረተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስቴር የተደራጁ እና የድንበር ተሻጋሪ ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ 20 ግለሰቦች ላይ የሽብር ወንጀል ክስ መስርቷል። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የፀረ-ሽብርና የሕገመንግስት ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በዐቃቤ…

የወረዳ ዋና ስራ አስፈጻሚና ምክትላቸው የመስሪያ ቦታ ለመስጠት ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ዋና ስራ አስፈጻሚና ምክትላቸው በመስሪያ ቦታ አሰጣጥ ተደራድረው የሙስና ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ። የጉለሌ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ረ/ኮሚሽነር ፋሲካ ፈንታ…

ሩሲያ ከምዕራባውን ጋር ለመፎካከር ዝግጁ ናት አሉ ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በየትኛውም ዘርፍ ከምዕራባውን ጋር ለመፎካከር ዝግጁ ናት ሲሉ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን“ለመጪው ጊዜ አዲስ ሃሳብ” በተሰኘ ፎረም ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር÷የምዕራውያን ሀገራት በሩሲያ ላይ የጣሉት…

2ኛው ዙር ሀጫሉ አዋርድ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀጫሉ ፋውንዴሽን አዘጋጅነት የሚካሄደው ሁለተኛው ዙር ሀጫሉ አዋርድ እየተካሄደ ነው። ባለፈው ዓመት በ10 ዘርፎች የተካሄደው አዋርዱ ÷ዘንድሮ በ12 ዘርፎች ነው እየተካሄደ የሚገኘው። ከዘርፎቹ ውስጥ የዓመቱ ምርጥ አልበም፣ ዘፈን፣ አቀናባሪ፣…

በትግራይ ክልል ለሰብዓዊና ቁሳዊ ጉዳቶች የተቀናጀ ምላሽ ለመስጠት ከአጋር አካላት ጋር ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ተከስቶ በነበረው ግጭት ምክንያት ለደረሱት የሰብዓዊና ቁሳዊ ጉዳቶች ምላሽ ሰጪ ዕቅድ ተግባራዊ በሚሆኑበት ሁኔታ ላይ ከአጋር አካላት ጋር የምክክር መድረክ ተካሄደ፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የሰላም ስምምነቱን መሰረት…

ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል። አቶ ኦርዲን እና ካቢኔያቸው በጉብኝታቸው÷ በ175 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነባ ያለውን ባለ 4 ወለል የእሳት እና ድንገተኛ አደጋ…

በፕሪሚየር ሊጉ ድሬዳዋ ከተማ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ29ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ሁለት ጨዋታዎች ዛሬ ተደርገዋል፡፡ ድሬዳዋ ከተማ እና አርባ ምንጭ ከተማ በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ባደረጉት ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። የድሬዳዋ…

የተመድ የስነ-ሕዝብ ፈንድ ከኢትዮጵያ  ጋር ያለው ትብብር እንደሚያጠናክር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)  አዲስ ከተሾሙት የተባባሩት መንግስታት ደርጅት የስነ-ሕዝብ ፈንድ የኢትዮጵያ ተወካይ ኮፊ ኩዋሜ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)÷ተወካዩ በቆይታቸው በስነ-ሕዝብ ዘንድ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን…

የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከሰኔ 23 ቀን 2015 እስከ ሐምሌ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ባለበት እንደሚቀጥል የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡ በዚሁ መሠረት፦ 1. ቤንዚን ……………………………………… ብር 69.52 በሊትር…

የሶማሌ ክልል ፀጥታ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ፀጥታ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ በተገኙበት አካሂዷል፡፡ በመድረኩ ምክር ቤቱ አጠቃላይ የክልሉ ሕዝብ ሰላምና ፀጥታ ሁኔታ ላይ የተዘጋጀ ሪፖርትን ገምግሟል፡፡ በተጨማሪም የህብረተሰቡን…