ዐቃቤ ሕግ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ 20 ግለሰቦች ላይ የሽብር ወንጀል ክስ መሰረተ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስቴር የተደራጁ እና የድንበር ተሻጋሪ ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ 20 ግለሰቦች ላይ የሽብር ወንጀል ክስ መስርቷል።
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የፀረ-ሽብርና የሕገመንግስት ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በዐቃቤ…