በሣውላ አጠቃላይ ሆስፒታል 30 ኪሎ ግራም የሚመዝን እንቁልጢ በቀዶ ጥገና ሕክምና ተወገደ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሣውላ አጠቃላይ ሆስፒታል 30 ኪሎ ግራም የሚመዝን እንቁልጢ (Ovarian Tumer) በቀዶ ጥገና ሕክምና መወገዱ ተገለጸ፡፡
የሆስፒታሉ የማሕጸንና ጽንስ እስፔሻሊስት ዶክተር ግላንዴ ግሎ፥ የቀዶ ጥገና ሕክምናው 1 ሠዓት ከ30 ደቂቃ የፈጀ…