Fana: At a Speed of Life!

ጀርመን ለዩክሬን ከፍተኛ የተባለውን የጦር መሳሪያ ድጋፍ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን ÷ ለዩክሬን 2 ነጥብ 7 ቢሊየን ዩሮ የሚያወጣ የጦር መሳሪያ ድጋፍ ይፋ አድርጋለች፡፡ ድጋፉ የሆነው የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ በተያዘው ሳምንት በበርሊን የስራ ጉብኝት ለማድረግ ማቀዳቸውን ተከትሎ ነው ተብሏል ፡፡…

የመጪው ክረምት የአየር ጸባይ ትንበያ ላይ ውይይት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 ዓ.ም የበልግ የአየር ንብረት ግምገማ እና የመጪው ክረምት ወቅት የአየር ጸባይ አዝማሚያ ትንበያ ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፈጠነ ተሾመ÷በተለያዩ ቦታዎች ሊፈጠር የሚችልን የአየር…

በአማራ ክልል ከኦፓልና ወርቅ ማዕድናት 7 ነጥብ 9 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን የወረኢሉ የኦፓል ማዕድን ምርት ለገበያ መቅረብ ጀምሯል፡፡ በአማራ ክለል በተለያዩ አካባቢዎች በአምስት ዘርፍ የሚከፈሉ 40 የማዕድን ሃብት አይነቶች መኖራቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡…

በመጪው 5 ዓመታት የስኳር ምርት ፍላጎትን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው አምስት ዓመታት የስኳር ምርት ፍላጎትን በሀገር ውስጥ ምርት ሙሉ በሙሉ ለመተካት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ገለጸ። በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ የሕዝብ ግንኙነትና ተሳትፎ ክፍል ኃላፊ አቶ ረታ ደመቀ…

የምርምር ተቋማትን ከኢንዱስትሪዎች ጋር ለማስተሳሰር እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት እና የምርምር ተቋማትን ከኢንዱስትሪዎች ጋር ለማስተሳሰር እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ “የዩኒቨርሲቲ እና ኢንዱስትሪዎች ትስስር ለተግባር ተኮር መማር ማስተማርና ምርምር” በሚል መሪ ቃል የምክክር መድረክ በደብረ…

የሲዳማ ሕዝብ የዘመን መለወጫ “ፊቼ ጨምበላላ” በዓል በአዲስ አበባ ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ሕዝብ የዘመን መለወጫ የሆነውና በተመድ የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በማይዳሰሱ ቅርሶች የተመዘገበው "ፊቼ ጨምበላላ" በአዲስ አበባ ተከብሯል። በወዳጅነት አደባባይ በተከበረው "ፊቼ ጨምበላላ" በዓል ላይ የአዲስ…

የእሳት አደጋ ሰራተኞች ቀን ክብረ በዓልን አስመልክቶ ነገ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእሳት አደጋ ሰራተኞች ቀን ክብረ በዓልን አስመልክቶ በመስቀል አደባባይ ዙሪያ ለተወሰነ ሰዓት መንገድ ዝግ እንደሚሆን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ።፡ “የሚጠብቁን ጀግኖችን እናክብር” በሚል መሪ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ24ኛ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት ላይ ሁሉም እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአቅመ ደካሞች እና ችግር ላይ ያሉ ወገኖች ቤት እድሳት ላይ ሁሉም እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው አዋሬ አካባቢ የሚኖሩ አቅመ…

የፓኪስታን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ አዋጭ በሆኑ መስኮች እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተሳተፈችበት እና የኢዝላማባድ ንግድ እና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት ያዘጋጀው የቢዝነስ ጉባኤ ተካሄደ። በጉባኤው በፓኪስታን ዲፕሎማሲያዊ እና የቢዝነስ ስራዎችን እያከናወነ የሚገኘው የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ የስራ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከከተማዋ ከተውጣጡ ሴቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከከተማዋ ከተውጣጡ ሴቶች ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ "ብልፅግና ለሴቶች፤ ሴቶች ለብልፅግና" በሚል መሪ ቃል ነው የተካሄደው። ተወያዮቹ በከተማዋ ሴቶችን ለማብቃት እየተሰራ ያለውን ስራ…