Fana: At a Speed of Life!

ኢመደአ የዲጂታላይዜሽን ልምዱንና እውቀቱን ለሌሎች አፍሪካ ሃገራት ለማካፈል ዝግጁ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) የቴክኖሎጂ ባለቤትነት እና የዲጂታላይዜሽን ልምዱንና እውቀቱን ለሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ለማካፈል ዝግጁ ነው ሲሉ የአስተዳደሩ ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ሶካ ገለጹ፡፡ አቶ ሰለሞን ሶካ ከአፍሪካ…

ከጅቡቲ ተጓጉዞ አዲስ አበባ የገባው የአፈር ማዳበሪያ በአስቸኳይ ለክልሎች እንዲሰራጭ ግብርና ሚኒስቴር አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጅቡቲ ተጓጉዞ አዲስ አበባ የገባው የአፈር ማዳበሪያ በአስቸኳይ ለክልሎች እንዲሰራጭ ግብርና ሚኒስቴር አሳሰበ። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ሶፍያ ካሳ (ዶ/ር) ሣሪስ አከባቢ በሚገኘው የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ድንገተኛ ጉብኝት አድርገዋል፡፡…

የአድዋ አዋርድ አዘጋጅ ሰለሞን ገለታ በኢትዮ ቴሌኮም ላይ ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ የሙስና ወንጀል ተከሰሰ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአድዋ አዋርድ አዘጋጅ ሰለሞን ገለታ ሀሰተኛ ሰነድ በመጠቀም በኢትዮ ቴሌኮም ላይ ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ የሙስና ወንጀል ተከሰሰ። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት…

ፕሬዚዳንት ፑቲን በሩሲያና አፍሪካ መካከል ያለውን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በሀገራቸው እና አፍሪካ መካከል ያለውን የንግድ፣ የኢኮኖሚ እና ሰብአዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ቃል ገብተዋል። ሁለተኛው የሩሲያ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ በሩሲያ ቅዱስ ፒተርስበርግ ከተማ እየተካሄደ…

በሳይንሥ ሙዚየም ሲካሄድ የነበረው ሀገር አቀፍ የጤና አውደ ርዕይ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰኔ 13 ቀን 2015 ዓ.ም ተከፍቶ ለእይታ ክፍት የሆነው ሀገር አቀፍ የጤና አውደ ርዕይ ከአንድ ወር ቆይታ በኋላ ዛሬ ተጠናቋል። በዚህ አውደ ርዕይ ላይ ከ250 በላይ ተቋማት አገልግሎታቸውን ለእይታ ማቅረባቸው ተገልጿል፡፡ ይህ ሀገር አቀፍ…

ከ9 ሚሊየን በላይ ብር ታክስ መንግስትን አሳጥተዋል የተባሉ ግለሰቦች በሙስና ወንጀል ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ9 ሚሊየን በላይ ብር ዓመታዊ የገቢ ግብር ታክስ መንግስትን አሳጥተዋል የተባሉ ሦስት ግለሰቦች በሙስና ወንጀል ተከሰሱ። ተከሳሾቹ 1ኛ በንግድ ስራ ላይ ተሰማርታለች የተባለችው ተቋራጭ አብዬ አማረ፣ 2ኛ የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ የሒሳብ ባለሙያ ተረፈ…

ኢትዮጵያና የአለም ባንክ የ400 ሚሊየን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና የአለም ባንክ የ400 ሚሊየን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የአለም ባንክ ለኢትዮጵያ ለሰው ሀብት ልማት አገልግሎት የሚውል የ400 ሚሊየን ዶላር (የ21 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር) የፋይናንስ ድጋፍ ለማድረግ የተስማማ…

ኢትዮ ቴሌኮም በ2016 በጀት አመት የደንበኞቹን ቁጥር 78 ሚሊየን ለማድረስ አቅዷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በ2016 በጀት አመት የደንበኞቹን ቁጥር 78 ሚሊየን ለማድረስ ማቀዱን አስታውቋል። የቴሌብር ደንበኞች ቁጥሩንም ወደ 41 ነጥብ 1 ሚሊየን እንደሚያሳድግ ነው ያስታወቀው። ኩባንያው የቀጣዩ አመት እቅዱን ይፋ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ2015 በጀት ዓመት ከ5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ በ2015 በጀት ዓመት ከ5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ። ቢሮው ከመደበኛና ከማዘጋጃ ቤት ገቢ ከ 4ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ አቅዶ ከእቅዱ በላይ…

የሩሲያ የግብርና ግብዓት አምራቾች በአፍሪካ ምርታማነትን ለማሳደግ ድጋፍ እንደሚያደረጉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ የግብርና ግብዓት አምራቾች የአፍሪካ ሀገራት የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ እያደረጉት ያለውን ጥረት ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ። በሁለተኛው የሩሲያ- አፍሪካ የምጣኔ ሃብት እና ሰብዓዊ ጉዳዮች ጉባኤ ላይ "የሩሲያ አፍሪካ ትብብር…