ኢመደአ የዲጂታላይዜሽን ልምዱንና እውቀቱን ለሌሎች አፍሪካ ሃገራት ለማካፈል ዝግጁ መሆኑን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) የቴክኖሎጂ ባለቤትነት እና የዲጂታላይዜሽን ልምዱንና እውቀቱን ለሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ለማካፈል ዝግጁ ነው ሲሉ የአስተዳደሩ ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ሶካ ገለጹ፡፡
አቶ ሰለሞን ሶካ ከአፍሪካ…