Fana: At a Speed of Life!

በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ ኢንቨስት ከሚያደርጉ ኩባንያዎች ጋር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከ3 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ኢንቨስት ከሚያደርጉ አምስት የሀገር ውስጥ ኩባንያዎች ጋር ስምምነት ተፈራረሟል።   የኢንዱስትሪ ፖርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አክሊሉ ታደሰ…

በደቡብ ክልል ከግንቦት ወር ጀምሮ የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ ስርዓት ብቻ እንደሚካሄድ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከግንቦት 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ ስርዓት  ብቻ እንደሚካሄድ የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ ማሄ ቦዳ  እንደገለጹት÷ የነዳጅ…

ሩዋንዳ የኮሮና  ቫይረስ ወረርሽኝ እያከተመ መምጣቱን ተከትሎ የቱሪዝም ኢንዱስትሪዋ እመርታ አሳየ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩዋንዳ የኮሮና  ቫይረስ ወረርሽኝ እያከተመ መምጣቱን ተከትሎ የቱሪዝም ኢንዱስትሪዋ እመርታ አሳይቷል፡፡ ሀገሪቱ ከአንድ ዓመት በፊት ከዘርፉ ያገኘችው ዓመታዊ ገቢ ቀድሞ ከነበረው በሦስት እጥፍ ቀንሶ ወደ 164 ሚሊየን ዶላር ወርዶ ነበር፡፡…

ፌደራል ፖሊስ በወንጀልን መከላከል ስልጠና የወሰዱ የፖሊስ አባላትን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በአዋሽ ሰባት መሰረታዊ የፖሊስ ስልጠና አካዳሚ ለረጅም ጊዜ ያሰለጠናቸውን በርካታ የወንጀል መከላከል የአድማ ብተና ፖሊስ አባላትን ዛሬ አስመርቋል። በምረቃ ስነስርዓቱ የፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ…

ግብርናን ማዘመን የመንግስት ዋነኛ ትኩረት ነው  -አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርናን ማዘመን ዋነኛ የመንግስት ትኩረት መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ አቶ ደመቀ ዛሬ በተከፈተው የግብርና እና የሳይንስ አውደርዕይ ላይ እየተካሄደ ባለው የፓናል ውይይት  ግብርና…

የመደመር መጽሐፍ የማጠቃለያ አውደ ርዕይ በአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛ ቀኑን የያዘው "ቃል፤ ተግባር፤ ትውልድ" በሚል መሪ ሀሳብ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው የመደመር መጽሐፍ የማጠቃለያ አውደ ርዕይ ተጠናቋል፡፡ በማጠቃለያ መርሃ ግብሩ  መልዕክት ያስተላለፉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ለአለም አቀፍ ቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚዳንትና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የበላይ ጠባቂ ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ለአለም አቀፍ ቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ቀኑ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ76ኛ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ ደግሞ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የግብርና ኤግዚቢሽንን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በግብርና ሚኒስቴር የተዘጋጀውን የግብርና ኤግዚቢሽን በሳይንስ ሙዚየም መርቀው ከፍተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ "ከቤተ ሙከራ ወደ አዝመራ" በሚል መሪ ቃል በግብርና ሚኒስቴር እና አጋር አካላት በጋራ በሳይንስ ሙዚየም…

በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አዘጋጅነት የሚካሄደው የመጻህፍት አውደርዕይ ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛ ቀኑን የያዘው "ቃል፤ ተግባር፤ ትውልድ" በሚል መሪ ሀሳብ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አዘጋጅነት የሚካሄደው የመጻህፍት አውደርዕይ ተጠናቋል፡፡ በዛሬው የመጻሕፍት አውደርእይ ላይ የመደመር ትውልድ መጽሐፍን ታዳጊዎች የተረዱበትን እይታ…

ቻይና በዲጂታል ኢኮኖሚ ዘርፍ ወደፊት እየተምዘገዘገች መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እንደሌሎች ዘርፎች ሁሉ በዲጂታል ኢኮኖሚውም ወደፊት እየተምዘገዘገች መሆኑ ተመለከተ። ለሁለት ቀናት የተካሄደው ስድስተኛው የቻይና ዲጂታል ጉባዔ፥ ሀገሪቱ ምን ያህል ተጠቃሚ እየሆነችበት እንደሆነ አሳይቷል፡፡ ጉባዔው የተካሄደው በፉጂያን…