Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ፣ አማራና አፋር ክልሎች የመልሶ ማቋቋም ስራን በማጠናከር የተሻለች ኢትዮጵያን ለመገንባት እየተሰራ ነው-  አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስትና ብልፅግና ፓርቲ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች የመልሶ ማቋቋም ስራዎችን በማጠናከር የተሻለች ህብረ ብሔራዊት ኢትዮጵያን ለመገንባት በቁርጠኝነት እየሰሩ መሆኑን የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ። አቶ…

ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ የአፍሪካ አትሌቲክስ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ የአፍሪካ አትሌቲክስን በምክትል ፕሬዚዳንትነት እንዲመሩ ተመረጡ፡፡ በዛምቢያ ሉሳካ ሲካሄድ የቆየው የኮንፌዴሬሽን ኦፍ አፍሪካ አትሌቲክስ ኮንግረስ ዛሬ ተጠናቋል፡፡ ረዳት…

በሐረር የጅብ ትርኢት ማሳያ ፓርክ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመደመር ትውልድ መጻሕፍ ሽያጭ በተገኘ ገንዘብ በሐረር ከተማ የሚገነባው የጅብ ትርኢት ማሳያ ፓርክ የመሰረተ ድንጋይ የማስቀመጥ እና የግንባታ ማስጀመሪያ ሥነ ስርዓት ተካሄደ፡፡ የጅብ ምገባን ለሚመለከቱ ጎብኚዎች ሁኔታዎችን ምቹ በማድረግ ረገድ…

50 ሀገራት ዜጎቻቸውን ከሱዳን ለማስወጣት የኢትዮጵያንድጋፍ ጠይቀዋል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 50 ሀገራት ዜጎቻቸውን ከሱዳን ለማስውጣት በሚያደርጉት ጥረት ኢትዮጵያ ድጋፍ እንድታደርግ በይፋ መጠየቃቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሱዳን ቀውስ ሳቢያ የተለያዩ ሀገራት ዜጎችን የማስውጣት ስራ ጋር በተያያዘ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

የጀርመን የልማት ኤጄንሲ ድጋፉን እንዲያጠናክር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን የልማት ኤጄንሲ (ጂ.አይ.ዜድ) የተቀናጁ አግሮ ኢንዱስትሪያል ፓርኮችን እና አምራች ዘርፎችን አቅም በማሳደግ የበለጠ ለመጠቀም ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው ከጀርመን የልማት ኤጄንሲ…

ቱርክ በሱዳን የነበሩ ዜጎቿ በኢትዮጵያ ድንበር በኩል እንዲወጡ ለተደረገው ድጋፍ ምስጋና አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርክ በሱዳን የነበሩ ዜጎቿ በኢትዮጵያ ድንበር በኩል በሰላም እንዲወጡ የኢትዮጵያ መንግስት እያደረገ ላለው ድጋፍ ምስጋና አቅርባለች፡፡ በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሰደር አደም መሃመድ በሱዳን የነበሩ የቱርክ ዜጎችን ለማስወጣት ከተሰየመው የቱርክ…

የሰላም ስምምነቱ አፈፃፀምና በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር መመስረቱ ይደነቃል- አምባሳደር ክሪስቶፍ ሬዝላፍ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱን አፈፃፀምና በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር መመስረቱን የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር አምባሳደር ክርስቶፍ ሬዝላፍ አደነቁ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከጀርመን የውጭ ጉዳይ…

የኢትዮ-ቻምበር ዓለም አቀፍ  ንግድ ትርዒት ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 13ተኛው የኢትዮ -ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት በይፋ ተከፍቷል፡ የንግድ ትርዒቱን የኢትዮጵያ የንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ከንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ነው ያዘጋጁት፡፡ በዚህ የንግድ ትርዒት ላይ…

ኤምባሲው 60 ተጋላጭ ፍልሰተኞችን ወደ ሀገራቸው መለሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በጅቡቲ ከሚገኘው ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ጋር በመተባባር 60 ፍልሰተኞችን ወደ ሀገራቸው መመለሱን አስታወቀ፡፡ ከፍልሰተኞቹ መካከል 14 ያህሉ በየመን በአስከፊ ችግር ውስጥ ቆይተው ወደ ጅቡቲ የገቡ መሆናቸውም…

ከቡና፣ የሻይና ቅመማቅመም ምርቶች ከ907 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረበ ቡና፣ የሻይና ቅመማቅመም ምርቶች 907 ነጥብ 56 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ገለጸ። ገቢው የተገኘው ለውጭ ገበያ ከቀረበው ከ169 ሺህ ቶን በላይ የቡና፣ ሻይና…