በቻይና የሚደገፈው የሥልጠና ፕሮግራም ወጣት ኢትዮጵያውያን አሽከርካሪዎችን እያበቃ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የሚደገፈው የሥልጠና ፕሮግራም በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ወጣት አሽከርካሪዎችን በማብቃት ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡
በቻይና የተገነባው የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር መስመር በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ለ55 ሺህ ዜጎች የስራ እድል መፍጠሩን የሺንዋ ዘገባ…