Fana: At a Speed of Life!

ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) በአቶ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በሃዘን መግለጫቸው÷ “ወንድማችን አቶ ግርማ የሺጥላ በስራ ላይ እያለ…

አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በአቶ ግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ የነበሩት ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ የሀሳብ ልዕልና በጠመንጃ በአፈሙዝ የማይገታ ማዕበል መሆኑን ያልተረዱና አርቆ መሳብ…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በአቶ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በብልፅግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል። አስተዳደሩ በሃዘን መግለጫው÷አሁን ያለንበት ወቅት የትኛውንም የፖለቲካ አመለካከት በነፃነት ማራመድና የሃሳብ…

የአፋር ክልል መንግስት በአቶ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል፡ ክልሉ በሃዘን መግለጫው÷ የሠላም ምህዳሩ ሰፍቶ ነገሮች ሁሉ በጠረጴዛ ዙሪያ መፍትሄ እያገኙ ባለበት በዚህ…

ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማቸውን ሀዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ፥ “በወንድሜ በአቶ ግርማ…

የሲዳማ ክልል መንግስት በግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማውን ሃዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል፡፡ የሲዳማ ክልል በሀዘን መግለጫው÷የጥፋትን መንገድን በተከተሉ የሐገርን ሉዓላዊነት ክብር ለማዋረድ ሌት ተቀን…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማውን ሃዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማውን ሃዘን ገልጿል፡፡ የክልሉ መንግስት በሃዘን መግለጫው ÷ኢትዮጵያ ብልጽግናዋን ለማረጋገጥ በተጋች ቁጥር ዘመን ያለፈበትን…

አቶ ርስቱ ይርዳ በአቶ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ የነበሩት በአቶ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ አቶ ርስቱ ይርዳ በሃዘን መግለጫቸው ÷አክራሪ ሀይሎች ታላቅ የህዝብ አደራን…

የሐረሪ ክልል መንግሥት በአቶ ግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማውን ሃዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልላዊ መንግሥት በአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማውን ሃዘን ገለጸ፡፡ የክልሉ መንግሥት ባወጣው የሀዘን መግለጫ ፥ የፖለቲካ አመለካከትን በዕውቀትና በእውነት ማራመድ የተሳናቸው የሀሳብ ድሆች…

ብልፅግና ፓርቲ በአቶ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል 

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል፡፡ የፓርቲው የሃዘን መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የፓርቲያችን ስራ አስፈፃሚ አባል እና የአማራ ክልል ብልፅግና ፅ/ቤት…