ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) በአቶ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በሃዘን መግለጫቸው÷ “ወንድማችን አቶ ግርማ የሺጥላ በስራ ላይ እያለ…