Fana: At a Speed of Life!

የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ሰርቀዋል በተባሉ 4 ተጠርጣዎች ላይ ምርመራ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ሰርቀዋል በተባሉ አራት ተጠርጣሪዎች ላይ ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ኮተቤ…

ሙሉቀን ሐብቱን (ዶ/ር) ጨምሮ 5 ተከሳሾች በነፃ እንዲሰናበቱ ፍርድ ቤቱ ወሠነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የቴክኒክ ሙያ ሥልጠናና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ኃላፊ የነበሩት ሙሉቀን ሐብቱን (ዶ/ር) ጨምሮ አምሥት ተከሳሾች በነፃ እንዲሰናበቱ ፍርድ ቤቱ ወሰነ። የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት…

ተመድ የኢትዮጵያን ሠላም አስከባሪ ሠራዊት አመሰገነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ ሠላም አስከባሪ ሠራዊት በሶማሊያ እና ቀጣናው ሠላም በማስፈን ረገድ ለተወጣው ሚና አመሰገነ፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በሶማሊያ ባይደዋ ከተማ የተፈናቀሉ ዜጎችን…

900 ሺህ ተፈናቃዮችን ለመደገፍ 62 ሚሊየን ዶላር ያሥፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በቀጣይ ስድስት ወራት 900 ሺህ ያህል ተፈናቃዮችን ለመደገፍ 62 ሚሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግ የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ፡፡ የሥደተኞችን ሕይወት ለመታደግ የተጠየቀው የገንዘብ ድጋፍ በአስቸኳይ እንደሚያስፈልግ…

ከ60 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገዙ ትራክተሮች ለዞኖች ተሰጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 22 ትራክተሮችን ለዞኖች አስረከበ፡፡ ግብርናውን ለማዘመን የክልሉ መንግስት ከ60 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ 22 ትራክተሮችን ገዝቶ ለዞኖች ማስረከቡን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከስሎቬኒያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ታንያ ፋዬን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከስሎቬንያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ታንያ ፋዬን ጋር ተወያዩ። በዚህም ወቅት፥ በኢትዮጵያና በስሎቬኒያ የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ውጤታማ ውይይት ማድረጋቸውን ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው…

በ5ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ- ግብር 6 ነጥብ 3 ቢሊየን ችግኝ እንደሚተከል ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በሀገር አቀፍ ደረጃ በ5ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር 6 ነጥብ 3 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል መታቀዱን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከሚተከለው ውስጥ 45 በመቶው ለደን የሚውል ሲሆን ቀሪው 55 በመቶ ደግሞ ለጥምር ግብርና እና ፍራፍሬ ልማት…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከመደመር መጽሐፍ ሽያጭ ከ75 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የክልል ማዕከላትና የዞን መዋቅር በጋራ በዳረጉት መድረክ ከ“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍ ሽያጭ ከ75 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ፡፡ ከ“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍ ሽያጭ ከሚገኝ ገቢ በክልሉ የመደመር ትውልድ…

የአውሮፓ ሀገራት ከፍተኛ ባለስልጣናት የሚያደርጉት ጉብኝት ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ለሚደረገው ጥረት እውቅና የሰጠ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሀገራት ከፍተኛ ባለስልጣናት በኢትዮጵያ የሚያደርጉት ጉብኝት ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ለሚደረገው ጥረት እውቅና የሰጠ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም ሳምንታዊ…

በትግራይ ክልል የጤና ተቋማትን መልሶ ለማደራጀት የሚያስችል ጉብኝት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የጤና ሥራዎችን ለማየት እና ተቋማቱን መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል ጉብኝት እየተካሄደ ነው፡፡ ከጤና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት የተውጣጡት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዑካን ቡድን በጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ መሪነት በትግራይ ክልል…