ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ የአፍሪካውያን የኑሮ አለኝታ ነው – የኬንያ የታዳሽ ኃይል ማኅበር
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ የአፍሪካውያን ኑሮ ለማሻሻል የሚረዳ ፕሮጄክት መሆኑን የኬንያ የታዳሽ ኃይል ማኅበር አስታወቀ፡፡
የማኅበሩ ዋና ሥራ አሥፈፃሚ አንድሪው አማንዲ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድቡን መጠናቀቅን ኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን…