Fana: At a Speed of Life!

በድሬዳዋ የሚገነባው የሲሚንቶና ብረት ፋብሪካ የግንባታ እቃዎችን እጥረት ይፈታል -ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ የሚገነባው የሲሚንቶ፣ ብረትና ኖራ ፋብሪካ የወቅቱ ፈተና የሆነውን የግንባታ እቃዎች እጥረት ይፈታል ሲሉ የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ፡፡ ናሽናል ዌስት ኢንተርናሽናል ሆልዲግ በድሬዳዋ የሚያስገነባው የሲሚንቶ፣…

የልዩ ኀይል ሪፎርም የሚካሄደው የሕዝብን ሰላምና ደኅንነት የሚያረጋግጥ፣ የሀገርን አንድነት የሚያጸና ጠንካራ የጸጥታ ኀይል ለመገንባት ነው- አቶ ግርማ የሺጥላ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልዩ ኀይል መከላከያ ሠራዊት በተከዳበትና ሀገር ኅልውናዋ አደጋ ውስጥ በገባበት ወቅት መስዋእትነት የከፈለ መኾኑን የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ አባልና የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ አቶ ግርማ የሽጥላ…

ዩኒሴፍ በኢትዮጵያ ድርቅና ግጭት ባሉባቸው አካባቢዎች ለሚገኙ ህፃናት ትኩረት እንዲሰጥ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የህፃናት አድን ድርጅት (ዩኒሴፍ) ተወካይ አቡበከር ካምፓ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል። አቶ ደመቀ ዩኒሴፍ በኢትዮጵያ ልማት ላይ ቁልፍ ድጋፍ…

ዶላር አሽሽተዋል በተባሉ የጉሙሩክ ኮሚሽን ሰራተኛና ነጋዴ ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት ዶላር አሽሽተዋል በተባሉ የጉሙሩክ ኮሚሽን ሰራተኛና ነጋዴ ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ቀረበ፡፡ ክሱ የቀረበባቸው ተከሳሾች በጉምሩክ ኮሚሽን የቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሰራተኛ የሆነው አዲስ አለም ድረስ እና…

በመዲናዋ ለበዓላቱ ሁሉም አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጋቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፊታችን ለሚከበሩ የትንሳኤ እና የዒድ አልፈጥር በዓላት ሁሉም አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጋቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ…

በትዳር ውስጥ የሚከሰቱ ፈተናዎችን እንዴት ማሸነፍ ይቻላል?

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትዳር ፍቺ ስነ-ልቦናን እንደሚጎዳ፣ ለጸጸት እንደሚዳርግ እንዲሁም የልጆችን የወደፊት እጣ ፈንታ ከማጨለም ባሻገር በሀገር ላይ ኪሳራ እንደሚያደርስ ጥናቶች ያሳያሉ፡፡ የትዳር አማካሪና የማህበረሰብ ሳይንስ ባለሙያ የሆኑት ደረጀ ግርማ ÷ትዳር…

እንግሊዝ የልዑል ዓለማየሁን አፅም ወደ ኢትዮጵያ እንድትመልስ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በእንግሊዝ የንጉሳውያን ቤተሰብ የመቃብር ሥፍራ ያረፈው የልዑል ዓለማየሁ አፅም ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ተጠየቀ፡፡ ጥያቄው አሁን ላይ እንደ አዲስ የቀረበው ለእንግሊዙ የንጉሳውያን ቤተሰብ የአሁኑ ንጉስ ቻርለስ ሲሆን በልዑሉ የሕይወት ታሪክ ላይ…

9 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ተሽከርካሪን ይዞ የተሰወረው ሹፌር በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልል ንብረት የሆነን 9 ሚሊየን ብር የሚያወጣ "ላንድ ክሮዘር ፕራዶ" ተሽከርካሪን ይዞ የተሰወረው ሹፌር በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ። የቅጣት ውሳኔው የተወሰነው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው።…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህመት ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በውይይቱ በአፍሪካ ህብረት መሪነት የተደረሰው የሰላም ስምምነት ስለሚገኝበት ሁኔታ አምባሳደር…

ሩሲያ በኃይሉ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ለመሥራት ያላትን ፍላጎት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በኃይሉ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ለመሥራት ያላትን ፍላጎት ገልጻለች፡፡ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን ከኢፌዴሪ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሐብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢንጂነር ሐብታሙ ኢተፋ…