በድሬዳዋ የሚገነባው የሲሚንቶና ብረት ፋብሪካ የግንባታ እቃዎችን እጥረት ይፈታል -ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ የሚገነባው የሲሚንቶ፣ ብረትና ኖራ ፋብሪካ የወቅቱ ፈተና የሆነውን የግንባታ እቃዎች እጥረት ይፈታል ሲሉ የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ፡፡
ናሽናል ዌስት ኢንተርናሽናል ሆልዲግ በድሬዳዋ የሚያስገነባው የሲሚንቶ፣…