Fana: At a Speed of Life!

የሰዎች ለሰዎች ድርጅት በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰዎች ለሰዎች ድርጅት በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን በድርቅ ሳቢያ እርዳታ ለሚሹ ዜጎች 100 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን የሰዎች ለሰዎች ድርጅት አመራሮች ለኦሮሚያ ክልል ገንዘብ ቢሮ ሃላፊ ቶሎሳ ጋዳፋ አስረክበዋል፡፡…

ክልሎች ለበዓሉ ፍትሐዊ ግብይት እንዲኖር እየሠራን ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ፣ ደቡብ እና ሲዳማ ክልሎች ከመጪው የፋሲካ በዓል ጋር በተያያዘ ከምርት አቅርቦት እስከ ፍትሐዊ የግብይት ሥርዓት ድረስ በትኩረት እየሠሩ መሆናቸውን ገለጹ፡፡ የአማራ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቢታ ገበያው÷…

የአዲስ ወግ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመደመር ትውልድ መጽሐፍን መነሻ ያደረገ “የመደመር ትውልድን መቅረፅ” በሚል ርዕስ የአዲስ ወግ ውይይት ተካሂዷል። በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የሚዘጋጀው አዲስ ወግ ውይይት ባለፉት ጊዜያት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይቶችን ሲያደርግ እንደነበር…

ልዩ ሀይሉን በአዲስ የማደራጀቱ ስራ እየተጠናቀቀ መሆኑን የሲዳማ ክልል አስታወቀ

አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን ልዩ ኃይል በአዲስ የማደራጀቱ ስራ እየተጠናቀቀ መሆኑ የሲዳማ ክልል አስታወቀ፡፡ የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቲዮስ እንደተናገሩት÷ የየክልል ልዩ ሀይሎችን ዳግም የማደራጀት ስራ ላይ እንደ ሀገርም ሰፊ ውይይትና ዝግጅት…

በፕሪሚየር ሊጉ ድሬዳዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ድሬዳዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን ድል ቀንቷቸዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ ከሀድያ ሆሳዕናን ጋር የተጫወቱት ድሬዳዋ ከተማ ከመመራት ተነስተው ከዕረፍት መልስ ቢኒያም ጌታቸው እና አቤል አሰበ ባስቆጠሯቸው ጎሎች 2…

ዶክተር ሊያ ታደሰ ከስሎቬኒያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ከስሎቬኒያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ታኒያ ፋየን ጋር ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሯ በውይይታቸው መንግስት በመላ ሀገሪቱ በተለይም ግጭት በተከሰተባቸው የሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የወደሙ ጤና…

በደቡብ ክልል ልዩ ኃይሉን መልሶ የማደራጀት ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ክልል ልዩ ኃይሉን መልሶ የማደራጀት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በመንግሥት በተጠናው የልዩ ኃይል አደረጃጀታዊ መዋቅር መሠረት ወጥ የሆነ የጸጥታ ኃይል ማደራጀት ተገቢ መሆኑ ተመላክቶ ሥራው መከናወኑን የደቡብ…

ከመርከብ ግዢ ጋር በተያያዘ የተከሰሱት የቀድሞ የ“ሜቴክ” የሕግ ክፍል ኃላፊ በእስራት እና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመርከብ ግዢ ጋር በተያያዘ የተከሰሱት የቀድሞ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪግ ኮርፖሬሽን የሕግ ክፍል ኃላፊ በ6 ዓመት ከ6 ወራት ጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ተወሰነ። የቅጣት ውሳኔው በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል…

ጆ ባይደን በ2024ቱ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በድጋሚ እወዳደራለሁ አሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በፈረንጆቹ 2024 ላይ በሚካሄደው ምርጫ በድጋሚ እንደሚወዳደሩ አስታወቁ፡፡ ፕሬዚዳንት ባይደን በዛሬው ዕለት በሠጡት መግለጫ ÷ "ለመወዳደር ዕቅድ አለኝ ...ግን ከአስተዳደሬ ጋር ተማክረን ለአሜሪካ ሕዝብ በይፋ…