የሰዎች ለሰዎች ድርጅት በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰዎች ለሰዎች ድርጅት በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን በድርቅ ሳቢያ እርዳታ ለሚሹ ዜጎች 100 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡
ድጋፉን የሰዎች ለሰዎች ድርጅት አመራሮች ለኦሮሚያ ክልል ገንዘብ ቢሮ ሃላፊ ቶሎሳ ጋዳፋ አስረክበዋል፡፡…