ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአማራ እና በትግራይ መካከል ያሉ የቦታ ይገባኛል ጥያቄዎች በስክነት እንዲታዩ ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፊዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአማራ እና በትግራይ ክልል ያሉ የቦታ ይገባኛል ጥያቄዎች በስክነት እንዲታዩ ጠየቁ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ዛሬ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች…