Fana: At a Speed of Life!

ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የፓርላማ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የፓርላማ አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ በርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) የተመራ የልዑካን ቡድን ለስራ ጉብኝት ቤልጂዬም ብራስልስ  ገብቷል፡፡ ልዑካኑ በብራስልስ…

አምባሳደር ጸጋአብ ከዓለም አቀፉ የአዕምሯዊ ንብረት ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጄኔቫ የኢፌዴሪ ቋሚ ተጠሪ አምባሳደር ጸጋአብ ከበበው ከዓለም አቀፉ የአዕምሯዊ ንብረት ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዳረን ታንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያና የዓለም አቀፉ የአዕምሯዊ ንብረት ድርጅት በቀጣይ በትብብር በሚሰሩባቸው…

የምርት አቅርቦትን በሚደብቁ የሕብረት ስራ ማህበራትና ነጋዴዎች ላይ ቁጥጥር እንደሚደረግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርት አቅርቦትን በሚደብቁ የሕብረት ስራ ማህበራት እና ነጋዴዎች ላይ ቁጥጥር እንደሚደረግ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማዋ የሚስተዋለውን የኑሮ ውድነት ለማረጋጋት…

ህገወጥ የውጭ ምንዛሪና የገንዘብ ዝውውር ተዋናዮችን በጥናት በመለየት እርምጃ ሊወሰድ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና ብሔራዊ ባንክ ህገወጥ የውጭ ምንዛሪና የገንዘብ ዝውውር ተዋናዮችን በጥናት በመለየት ቀጣይ እርምጃ እንደሚወስዱ አስታውቀዋል፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት በህገወጥ የገንዘብ ዝውውርና ህገወጥ የውጭ…

ቻይና እና ብራዚል የአሜሪካን ዶላር ከግብይታቸው ለማሥወጣት ተሥማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና ብራዚል የአሜሪካን ዶላር መጠቀም አቁመው በራሳቸው ምንዛሬ ለመገበያየት ስምምነት ላይ ደረሱ። የብራዚል መንግስት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷ ሥምምነቱ በዓለም ሁለተኛዋ የትልቅ ኢኮኖሚ ባለቤት የሆነችውን ቻይና እና በላቲን…

በመዲናዋ ለገበያ ሊቀርብ የተዘጋጀ የተበላሸ በርካታ ቴምር መጋዝን ውስጥ ተከማችቶ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለገበያ ሊቀርብ የተዘጋጀ ንጽህናውን ያልጠበቀ እና የተበላሸ በርካታ ቴምር መጋዝን ውስጥ ተከማችቶ መገኘቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡   ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደ መሆኑ…

የቻይና ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኝ ከተለያዩ የቻይና ባለሃብቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይት መድረኩ ለቻይና ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችና ምቹ ሁኔታዎች ላይ  ገለጻ ተድርጎል፡፡ ባለሃብቶቹ…

ጉቦ ሲቀበል እጅ ከፍንጅ ተይዟል የተባለው ተጠርጣሪ ከትዳር አጋሩ ጋር ፍርድ ቤት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍርድ ቤት ክርክር ላይ የሚገኝ የመሬት ጉዳይን እንዲቋረጥ አስደርጋለው በማለት ጉቦ ሲቀበል እጅ ከፍንጅ ተይዟል የተባለው ተጠርጣሪ ከትዳር አጋሩ ጋር ፍርድ ቤት ቀረበ። ተጠርጣሪውን ከትዳር አጋሩ ጋር በቁጥጥር ስር አውሎ ፍርድ ቤት ያቀረበው…

በድሬዳዋ እየተገነቡ ያሉ አገልግሎት መሥጫ ተቋማት የሕብረተሰቡን ተሳትፎ እንደሚያሳድጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እና በሕዝቡ ትብብር እየተገነቡ ያሉ ተቋማት የሕብረተሰቡን ተሳትፎ በእጅጉ ሊያሳድጉ የሚችሉ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ቡድን በሁለተኛ ቀን የጉብኝት ቆይታው በድሬዳዋ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ…

የሀረሪ ክልል መስተዳድር ካቢኔ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀረሪ ክልል መስተዳድር ካቢኔ በተለያዩ ረቂቅ ደንቦችና አዋጆች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ። ካቢኔው በዛሬው እለት ባካሄደው አስቸኳይ ውይይት ነው በተለያዩ ረቂቅ ደንቦችና አዋጆች ላይ ውሳኔ ያሳለፈው፡፡ ካቢኔው ተወያይቶ ውሳኔ ያሳለፈው…