የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት በግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማውን ሐዘን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በግርማ የሺጥላ ላይ በደረሰው አሰቃቂ ግድያ የተሰማውን ሐዘን ገለጸ፡፡
ምክር ቤቱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው የሐዘን መግለጫ÷ አቶ ግርማ የሺጥላ ለሕዝባቸው መሻሻል እና ለክልላቸው ልማት፣…