Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በ82 ሚሊየን ብር የመልሶ ማቋቋም ሥራ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ጋር በመተባበር ግጭት ተከስቶ ከነበረባቸው ሁለት ክልሎች የተፈናቀሉ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም 82 ሚሊየን ብር መድቦ እየሠራ መሆኑን ገለጸ፡፡ በዚህም ከደቡብ ክልል ኮንሶ ዞን ፣ ደራሼና አሌ…

ጀርመን የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ስራዎች እንዲሳኩ ድጋፍ እንደምታደርግ ገለጸች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ስቴፍን ኡር ጋር ተወያዩ ። አምባሳደር ተሾመ÷ የተሃድሶ ኮሚሽን የተቋቋመበትን ዓላማ፣ እስከ አሁን የተከናወኑ የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎች እና ከልማት አጋሮች…

አልማ በ90 ቀናት ከ7 ሺህ በላይ የመማሪያ ክፍሎችን ገንብቶ ለተጠቃሚዎች እንደሚስረክብ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልማት ማህበር (አልማ) ከመጋቢት ወር ጀምሮ የሚተገበር የማህበረሰብ አቀፍ ፕሮጀክት ንቅናቄ ይፋ አድርጓል፡፡ የልማት ማህበሩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መላኩ ፈንታ÷አልማ ባለፉት ሶስት ዓመታት የማህበረሰብ አቀፍ ፕሮጀክትን በደቡብ ጎንደርና…

ጠፍቷል የተባለው የዩራኒየም ክምችት መገኘቱን ሊቢያ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠፍቷል የተባለው የዩራኒየም ክምችት መገኘቱን የሊቢያ ብሔራዊ ጦር ቃል አቀባይ ጀነራል ካሊድ ማህጁብ ገልፀዋል፡፡ ዩራኒየሙ የተገኘው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኒውክሌር ኤጀንሲ መጥፋቱን ተከትሎ ማስጠንቀቂያ ከሰጠ ከአንድ ቀን በኋላ ነው፡፡…

በኮንሶ ዞን በጣለው ከባድ ዝናብ የ13 ሰዎች ሕይወትአለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንሶ ዞን ሰገን ዙሪያ ወረዳ ገርጨ እና አይሎታ ደካቱ ቀበሌዎች ነፋስ ቀላቅሎ በጣለ ከባድ ዝናብ ምክንያት 13 ሰዎች ሲሞቱ በርካታ እንስሳት በጎርፍ ተወሰዱ፡፡ ዞኑ እንዳስታወቀው÷ የጎርፍ አደጋው የተከሰተው በሰገን ዙሪያ ወረዳ ዶዴ እና መገርሳ…

100 ሺህ ለሚጠጉ የሶማሊያ ሥደተኞች እና የሶማሌ ክልል ነዋሪዎች ሰብዓዊ ድጋፍ ለማቅረብ 101 ሚሊየን ዶላር ያስፈልጋል – የዓለም ጤና ድርጅት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሶማሊያ ተሰደው በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የሠፈሩ ሥደተኞችን እና ለአካባቢው የማኅበረሰብ ክፍሎች በሰብዓዊ ድጋፍ ለመድረስ 101 ሚሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግ የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ ገንዘቡ ለስደተኞች እና…

ክሪስታል ፓላስ አሰልጣኝ ፓትሪክ ቪዬራን አሰናበተ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዙ እግር ኳስ ክለብ ክሪስታል ፓላስ አሰልጣኝ ፓትሪክ ቪዬራን ማሰናበቱን አስታወቀ። ክለቡ ፈረንሳዊውን የቀድሞ የአርሰናል አማካይ ከውጤት ማጣት ጋር በተያያዘ ከአሰልጣኝነት እንዳሰናበተው ቢቢሲ አስነብቧል። የደቡብ ለንደኑ ክለብ…

በድርቅና በግጭት ሳቢያ የተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎችን የሚደግፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈያ ኢንተግሬትድ ዴቨሎፕመንት ተቋም (ኤፍ አይ ዲ ኦ) በድርቅ እና በግጭት ምክንያት የተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎችን የሚደግፍ አዲስ ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል፡፡   ተቋሙ ለአንድ ዓመት በኦሮሚያ፣ ሶማሌ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች፣…

ዓለም አቀፋዊና ሀገራዊ ተግዳሮቶች የሀገሪቱን የኮንስትራክሽን ዘርፍ እንደጎዱት ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፋዊና ሀገራዊ ችግሮችን ተከትሎ የሀገሪቱ የኮንስትራክሽን ዘርፍ በከፍተኛ ሁኔታ መጎዳቱ ተገለፀ። የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን ዘርፍ እየፈተኑ ባሉ ተግዳሮቶች ላይ መፍትሄ ለማምጣት ያለመ ውይይት ከባለ ድርሻ…

የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የፍልሰት ጉዳዮች የሚኒስትሮች ፎረም የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 4ኛው የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ቀጣናዊ የፍልሰት ጉዳዮች የሚኒስትሮች ፎረም የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የአባል ሀገራቱ ሚኒስትሮችን ጨምሮ  የአጋርና ባለድርሻ  አካላት ከፍተኛ ሃላፊዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው…