Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት በግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማውን ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በግርማ የሺጥላ ላይ በደረሰው አሰቃቂ ግድያ የተሰማውን ሐዘን ገለጸ፡፡ ምክር ቤቱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው የሐዘን መግለጫ÷ አቶ ግርማ የሺጥላ ለሕዝባቸው መሻሻል እና ለክልላቸው ልማት፣…

ለአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ከፍተኛ ልዑክ በሽግግር ፍትሕ አተገባበር ሒደት ላይ ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የፍትሕ ሚኒስቴር ለአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት የአፍሪካ ጉዳይ ሃላፊዎች በሽግግር ፍትሕ ይዘትና አተገባበር ላይ ገለጻ አድርገዋል፡፡   የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ÷ለፕሪቶሪያው…

በዩኒቨርሲቲዎች የሚሰሩ ምርምሮች በአካባቢያቸው የሚገኙ ችግሮችን መቅረፍ ላይ ሊያተኩሩ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰሩ ምርምሮች በአከባቢያቸው የሚስተዋሉ ችግሮችን መቅረፍ ላይ ሊያተኩሩ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ 9ኛው ዓመታዊ የምርምር ኮንፈረንስ ''ጥራት ያለው ምርምር ለተቋማዊ ልህቀት'' በሚል መሪ ቃል በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ…

ዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የታክስ አስተዳደር ለማዘመን እደግፋለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የታክስ አስተዳደር ለማዘመን አስፈላጊውን ቴክኒካዊ እና የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጿል፡፡ በገቢዎች ሚኒስቴር የታክስ ስርዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋዬ ቱሉ በታክስ አስተዳደር ሥርዓት፣ ቴክኖሎጂና የሰው ኃብት…

ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር በላይ የኢንቨስትመንት ካፒታል ካላቸው ኩባንያዎች ጋር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር በላይ የኢንቨስትመንት ካፒታል ካላቸው አምስት የተለያዩ አገራት ኩባንያዎች ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ እና…

በእነ ሲሳይ አውግቸው (ረ/ፕ) ላይ የ10 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ ሕገ መግሥቱን በኃይል ለማፍረስ ሲንቀሳቀሱ ነበር ተብለው በተጠረጠሩት በእነ ሲሳይ አውግቸው (ረ/ፕ) ላይ የ10 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቀደ። እንዲሁም በዚሁ መዝገብ ተካተው የነበሩት የባልደራስ የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አማሃ ዳኘው…

ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት በተሻለ መሠረት ላይ እያጸናች ነው- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት በተሻለ መሠረት ላይ እያጸናች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በታንዛንያ፣ ኮሞሮስ፣ ቡሩንዲና ኡጋንዳ ያደረጉት ጉብኝት…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማውን ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ፡፡ እኩልነትና ማኅበራዊ ፍትሕ የነገሰባት ጠንካራ ኅብረብሔራዊት ኢትዮጵያን ለመገንባት በሚደረገው ርብርብ አቶ ግርማ የተሰጣቸውን ታላቅ ሕዝባዊ፣ ድርጅታዊና…

የአፍሪካ ሕብረት ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ለሱዳን ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያቀርብ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት በሱዳን ያለውን ሰብዓዊ ቀውስ ለማቃለል አስቸኳይ ዓለም አቀፍ ድጋፍ ጠየቀ፡፡ እንዲሁም ግጭቱን ሸሽተው ከሱዳን ለሚወጡ ሰዎችም ጎረቤት ሀገራት እና ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ አስፈላጊውን ሁሉ የሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያደርጉ ነው…

ከ63 ሺህ በላይ መምህራንና የዘርፉ አካላትን ያሳተፈ ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ63 ሺህ በላይ መምህራንና የዘርፉ አካላትን ያሳተፈ ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የውይይት መድረኩ በ77 ክላስተር ማዕከላት እየተካሄደ ሲሆን÷ በዚህም ከ1 ሺህ 368 በላይ አወያዮች መሳተፋቸው ተገልጿል፡፡ የአዲስ አበባ…