የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በ82 ሚሊየን ብር የመልሶ ማቋቋም ሥራ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ጋር በመተባበር ግጭት ተከስቶ ከነበረባቸው ሁለት ክልሎች የተፈናቀሉ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም 82 ሚሊየን ብር መድቦ እየሠራ መሆኑን ገለጸ፡፡
በዚህም ከደቡብ ክልል ኮንሶ ዞን ፣ ደራሼና አሌ…