Fana: At a Speed of Life!

ክሪስታል ፓላስ አሰልጣኝ ፓትሪክ ቪዬራን አሰናበተ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዙ እግር ኳስ ክለብ ክሪስታል ፓላስ አሰልጣኝ ፓትሪክ ቪዬራን ማሰናበቱን አስታወቀ። ክለቡ ፈረንሳዊውን የቀድሞ የአርሰናል አማካይ ከውጤት ማጣት ጋር በተያያዘ ከአሰልጣኝነት እንዳሰናበተው ቢቢሲ አስነብቧል። የደቡብ ለንደኑ ክለብ…

በድርቅና በግጭት ሳቢያ የተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎችን የሚደግፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈያ ኢንተግሬትድ ዴቨሎፕመንት ተቋም (ኤፍ አይ ዲ ኦ) በድርቅ እና በግጭት ምክንያት የተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎችን የሚደግፍ አዲስ ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል፡፡   ተቋሙ ለአንድ ዓመት በኦሮሚያ፣ ሶማሌ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች፣…

ዓለም አቀፋዊና ሀገራዊ ተግዳሮቶች የሀገሪቱን የኮንስትራክሽን ዘርፍ እንደጎዱት ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፋዊና ሀገራዊ ችግሮችን ተከትሎ የሀገሪቱ የኮንስትራክሽን ዘርፍ በከፍተኛ ሁኔታ መጎዳቱ ተገለፀ። የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን ዘርፍ እየፈተኑ ባሉ ተግዳሮቶች ላይ መፍትሄ ለማምጣት ያለመ ውይይት ከባለ ድርሻ…

የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የፍልሰት ጉዳዮች የሚኒስትሮች ፎረም የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 4ኛው የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ቀጣናዊ የፍልሰት ጉዳዮች የሚኒስትሮች ፎረም የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የአባል ሀገራቱ ሚኒስትሮችን ጨምሮ  የአጋርና ባለድርሻ  አካላት ከፍተኛ ሃላፊዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው…

ትናንት ምሽት ኮልፌ እፎይታ ገበያ ጀርባ በተከሰተ እሳት አደጋ 42 የንግድ ሱቆች ወደሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት መጋቢት7 ቀን 2015 ዓ.ም ምሽት 2:20 ላይ በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ኮልፌ እፎይታ ገበያ ጀርባ በሚገኙ የንግድ ሱቆች ላይ በተከሰተ እሳት አደጋ 42 የንግድ ሱቆች መውደማቸውን የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር…

ለ2016/17 የእርሻ ወቅት የሚሆን የመነሻ ዘር ብዜት ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016/17 የእርሻ ወቅት የሚሆን የመነሻ ዘር ብዜት ሥራ እያከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ በኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂ ብዜትና ዘር ምርምር ዳይሬክተር ካርታ ካስኬ÷ ኢንስቲትዩቱ ከተለያዩ የዘር አምራች…

ከ33 ሚሊየን ብር በላይ በማሸሽ በመንግስት ላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ ተከሳሾች ላይ ተደራራቢ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥቁር ገበያን በማስፋፋት ከ33 ሚሊየን ብር በላይ በማሸሽ በመንግስት ላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ ሶስት ተከሳሾች ላይ ተደራራቢ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው። ክስ የተመሰረተባቸው ተከሳሾች የአዳማ ከተማ ኗሪ እና ነጋዴ የሆኑት 1ኛ አቶ…

የተባበሩት መንግስታት የሴቶችን ጫና ለመቀነስ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር እየሰራሁ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የስነ ህዝብ ድጋፍ (ዩኤንኤፍፒኤ) የሴቶችን ጥቃት ለመከላከል እና በስነ ተዋልዶ ተጋላጭ የሆኑ ሴቶችን ጫና ከመቀነስ አንፃር ከመንግስት ጋር እየሰራ መሆኑን ገለጸ፡፡ ዩኤንኤፍፒኤ ፥ በኢትዮጵያ 50ኛ ዓመቱን ባከበረበት ወቅት…

የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው እለት ማካሄድ ጀምሯል። የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው  በስብሰባው  በተለያዩ ሀገራዊ፣ ፓርቲያዊ እንዲሁም ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ በጥልቅ መክሮ ውሳኔዎችን እንደሚያሳልፍ  ይጠበቃል።…