በደቡብ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተው ድርቅ በዜጎችና እንስሳት ላይ ጉዳት እንዳያደርስ እየተሠራ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በሚገኙ ዘጠኝ ዞኖችና አራት ልዩ ወረዳዎች ላይ በተከሰተው ድርቅ በዜጎችና እንስሳት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለጸ።
በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ…