ዓለምአቀፋዊ ዜና የሱዳን ጦር እና ፈጥኖ ደረሽ ሃይሎች የ24 ስዓት ተኩስ አቁም አወጁ Amele Demsew Apr 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ጦር እና ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች ከዛሬ ምሽት ጀምሮ ለ24 ስዓታት የሚተገበር የተኩስ አቁም ስምምነት አውጀዋል፡፡ ሁለቱ ተፋላሚ ሃይሎች የ24 ስዓት ተኩስ አቁም ያወጁት የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ሁለቱ ወገኖች ተኩስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀንጋሪ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማሻሻል እንደምትሰራ አረጋገጠች Feven Bishaw Apr 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ሀንጋሪ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነት ለማሻሻል እንደምትሰራ ገለፀች፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ በሀንጋሪ የውጭ ጉዳይና የንግድ ሚኒስትር ፒተር ሲያርቶ ከተመራው የሀንጋሪ ልኡክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለ125 ዓመታት የዘለቀው የኢትዮ- ሩሲያ ግንኙነት በወዳጅነትና መተማመን ላይ የተመሠረተ ነው – አምባሳደር ኢቭጄኒ ተሬኪን Amele Demsew Apr 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ125 ዓመታት የዘለቀው የኢትዮ-ሩሲያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በወዳጅነት እና መተማመን ላይ የተመሠረተ መሆኑን በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጄኒ ተሬኪን፥ የኢትዮ-ሩሲያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በፈረንጆቹ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮ-ኮሪያ የኢንቨስትመንት ፎረም ተካሄደ Feven Bishaw Apr 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023 ኢትዮ-ኮሪያ የኢንቨስትመንት ፎረም በደቡብ ኮሪያ ሴዑል ከተማ ተካሂዷል፡፡ በኢትዮጵያ ስላሉ ዘርፈ ብዙ የኢንቨስትመንት ዕድል እና አማራጮች ለኮሪያ ባላሃብቶች ለማሳወቅ ያለመ ፎረም መሆኑ ተገልጿል፡፡ በደቡብ ኮሪያ የኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከንቲባ አዳነች ከኮንራድ ኤን ሂልተን ፋውንዴሽን ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ Amele Demsew Apr 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከኮንራድ ኤን ሂልተን ፋውንዴሽን ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ፡፡ ከንቲባ አዳነች በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ መዲናዋን ለሕጻናት ምቹ በማድረግ ምርጥ የአፍሪካ ከተማ እንድትሆን…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ሀገራት መሪዎች በኢትዮጵያ ያደረጉት ጉብኝት ኢትዮጵያ ወደ አዲስ የዲፕሎማሲ ምዕራፍ መሸጋገሯን ማሳያ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር Shambel Mihret Apr 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት መሪዎች እና ከፍተኛ ዲፕሎማቶች በኢትዮጵያ ያደረጉት ተከታታይ ጉብኝት ኢትዮጵያ ከቀውስ ወደ አዲስ የዲፕሎማሲ ምዕራፍ መሸጋገሯን ማሳያ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡት የሀንጋሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና ትጥቅ የፈቱ የቀድሞ ተዋጊዎችን የመመዝገብ እና ወደ ማዕከል የማሰባሰብ ሥራ በመጪው ሰኔ ይጀመራል- ኮሚሽኑ Melaku Gedif Apr 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትጥቅ የፈቱ የቀድሞ ተዋጊዎችን የመመዝገብ እና ወደ ማዕከል የማሰባሰብ ሥራ የፊታችን ሰኔ ወር እንደሚጀምር የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታወቀ። መንግሥት የህወሓት የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አካል የሆነውን ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት፣ ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና ተቋማት ለገበታ ለትውልድ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውንቀጥለዋል Melaku Gedif Apr 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የተለያዩ ተቋማት ድጋፍ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል፡፡ በ8ኛ ዙር የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት ድጋፍ ያደረጉ ተቋማትን ዝርዝር የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ይፋ አድርጓል፡፡ ተቋማቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ እስረኞች መፍታትን የተመለከተ ውሳኔ አሳለፈ Feven Bishaw Apr 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የትግራይ ጊዜያዊ መስተዳደር ካቢኔ የተገኘውን የሰላም ሂደት ለማፅናት በወንጀል ተጠርጥረው የተያዙትንና ፍርደኛ እስረኞች መፍታትን የተመለከተ ውሳኔ አሳለፈ። የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፅሕፈት ቤት ባወጣው መረጃ እንዳስታወቀው፥ ውሳኔው ክልሉን መለሶ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከሀንጋሪ የውጭ ጉዳይና የንግድ ሚኒስትር ጋር መከሩ Feven Bishaw Apr 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሀንጋሪ የውጭ ጉዳይና የንግድ ሚኒስትር ፒተር ሲያርቶ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በሁለትዮሽና በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች ላይ በትኩረት መምከራቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡…