Fana: At a Speed of Life!

ከሶማሊያ ተፈናቅለው ወደ ኢትዮጵያ ለገቡ 100 ሺህ ያህል ሥደተኞች ዕርዳታ እየደረሰ ነው – የተመድ የሥደተኞች ኤጀንሲ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግጭት ምክንያት በቅርቡ ከሶማሊያ ተፈናቅለው ወደ ኢትዮጵያ ለገቡ 100 ሺህ ያህል ሥደተኞች ዕርዳታ እየደረሰ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ሥደተኞቹ ባለፉት አራት ሣምንታት ውስጥ ከግጭት ቀጣናው ተሰደው ወደ ኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ዶሎ ዞን የገቡ መሆናቸው…

ዓለምአቀፍ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔው ጠንካራ የበይነ-መረብ መሠረተ ልማት ላይ ሊያተኩር ይገባል – ወ/ሮ ሁሪያ አሊ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን የሚካሄደው 18ኛው ዓለም አቀፍ የበይነ-መረብ አስተዳደር ጉባዔ ጠንካራ የበይነ-መረብ መሠረተ ልማት ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚኖርበት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ ተናገሩ። የዓለም አቀፉ የበይነ-መረብ አስተዳደር ጉባዔ…

የቻይና ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በኢነርጂ ልማት ዘርፍ መሰማራት እንደሚፈልጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሐብታሙ ኢተፋ ከቻይና ዓለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን ሊቀመንበር ሉ ዢያንግ ጋር በኢነርጂ ኢንቨስትመንት ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ  ወቅት ኢንጂነር ሐብታሙ ኢተፋ እንደገለጹት÷ባለፉት ዓመታት የቻይና ኩባንያዎች በመሰረተ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 15ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ አዋጆችንና ሹመቶችን በማፅደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ስምንተኛ የስራ ዘመን 15ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ አዋጆችንና ሹመቶችን በማፅደቅ ተጠናቀቀ። ጉባኤው የምክር ቤቱ አባላት አሰራር እና ሥነ-ምግባር ማሻሻያ እንዲሁም የጠበቆች አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጆችን…

በአዲስ አበባ የከባቢ አየር ብክለቱ እየጨመረ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የከባቢ አየር ብክለት መጠን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን የአዲስ አበባ ከተማ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ገለጸ፡፡ በየጊዜው የሚለካው የሙቀት አማቂ ጋዞች ወደ አካባቢ የሚለቀቀው መጠን በየሁለት ዓመቱ…

ኢትዮጵያ የልማት ስኬቶቿን በተመድ ዓለምአቀፍ የአዳጊ ሀገራት ጉባዔ ላይ አካፈለች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ያስመዘገበቻቸውን የልማት ስኬቶች በ5ኛው የተመድ ዓለምአቀፍ የአዳጊ ሀገራት ጉባዔ ላይ አካፍላለች፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሠፋ በኳታር ዶሃ እየተካሄደ ባለው እና በአዳጊ ሀገራት ላይ በሚመክረው 5ኛው…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጅማ ለሚገነባው የፎር ፖይንትስ ባይ ሸራተን አለም አቀፍ ሆቴል ግንባታ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጅማ ከተማ ለሚገነባው የፎር ፖይንትስ ባይ ሸራተን አለም አቀፍ ሆቴል የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ። ሆቴሉ በ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር የሚገነባ ሲሆን ፥ ግንባታው በ4 ዓመታት ውስጥ ተጠናቆ ለአገልግሎት እንደሚበቃ…

ተወዳዳሪ አምራች ኢንተርፕራይዞችን መፍጠር የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት በተኪ ምርቶች ላይ የሚሰማሩ ተወዳዳሪ አምራች ኢንተርፕራይዞችን መፍጠር የሚያስችል የ10 ዓመት ዕቅድ ፍኖተ ካርታ ይፋ አድርጓል፡፡ በመድረኩ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የዓለም አቀፍ ተቋማት አመራሮች፣…

ስድስተኛው ዙር የበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ስልጠና መጋቢት 4 ቀን ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስተኛው ዙር የበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ስልጠና መጋቢት 4 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚጀመር የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ። የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታዬ ደንደአ ÷ በስልጠናው ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የተውጣጡ ከ15 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኛ…