Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ ክልል ሰላምን ለማረጋገጥ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት ሰላምን ለማረጋገጥ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ ሃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጡት መግለጫ÷ኢትዮጵያ የተለያዩ እምነት ተከታይ ዜጎች…

14ኛው ከተማ አቀፍ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫል ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ 14ኛው ከተማ አቀፍ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫል ሊካሄድ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል፡፡ ፌስቲቫሉ “በሥነ ጥበባት ሕብራዊ መልክ የተዋበች ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ቃል ከግንቦት 25 ቀን 2015…

የኢትዮጵያ ሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት ከቻይና ሚቲዮሮሎጂ አስተዳደር ጋር ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት እና የቻይና ሚቲዮሮሎጂ አስተዳደር የጋራ የስራ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ከ19ኛው የዓለም ሚቲዮሮሎጂ ድርጅት ኮንግረንስ ጎን ለጎን የኢትዮጵያ ሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ፈጠነ ተሾመ ከተለያዩ…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና እና ኢትዮ ቴሌኮም የኮኔክቲቪቲ እና ዲጅታል አገልግሎቶች አቅርቦት የስትራቴጂያዊ አጋርነት ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጣሰው ወልደሃና እና የኢትዮ ቴሌኮም ስራ አስፈፃሚ…

የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሠ-መስተዳድር የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሠ-መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ዑስማን የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይን ጎበኙ። ከዕርሳቸው ጋር የክልሉ አመራሮች በሳይንስ ሙዚየም የቀረቡ የግብርና ውጤቶችን፣ የግብርና ሳይንስ እንዲሁም ዘርፉ የደረሰበትን ደረጃ ተዘዋውረው…

ሀገራዊ የሽግግር ፍትኅ የሕዝብ ምክክርና ግብዓት የማሰባሰብ ሥራ በተለያዩ ክልሎች ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች የሚካሄደው ሀገራዊ የሽግግር ፍትኅ የሕዝብ ምክክርና ግብዓት የማሰባሰብ ሥራ መጀመሩን የፍትኅ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የሽግግር ፍትኅ ሥርዓትን መተግበር ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሠላም፣ ዴሞክራሲ እና ዕድገት ጉልህ ሚና…

አቶ ደመቀ መኮንን በቻይና ያደረጉት ጉብኝት የሁለቱን አገራት ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋገረ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በቻይና ያደረጉት ጉብኝት የሁለቱን አገራት ትብብርና ወዳጅነት ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋገረ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ።   የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ…

ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ የዛፓሮዢያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ደኅንነት ያሳስበኛል አለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ የዛፓሮዢያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ደኅንነት እንደሚያሳስበው አስታወቀ፡፡ የዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ራፋዔል ማሪያኖ ግሮሲ ለተመዱ የደኅንነት ምክር ቤት እንደገለጹት ÷ የኒውክሌር…

ኢትዮጵያ የሥነ-ሕዝብና ተያያዥ የልማት ጉዳዮችን በልማት እቅዶቿ ውስጥ አካታ እየተገበረች ነው- አቶ ሳንዶካን ደበበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የሥነ-ሕዝብና ተያያዥ የልማት ጉዳዮችን በልማት እቅዶቿ ውስጥ አካታ እየተገበረች መሆኑን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የዓለም ሥነ-ሕዝብ የ2023 ዓመታዊ ሪፖርት በኢትዮጵያ ይፋ ተደርጓል፡፡ ሪፖርቱ 8 ቢሊየን ህይወት፣…

የጄኖአ ግዛት ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይልና አበባ ምርት ለመሰማራት ፍላጎታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣሊያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሚቱ ሀምቢሳ በጄኖአ ግዛት ከተለያዩ የኢንዱስትሪ ዘርፍ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም አምባሳደር ደሚቱ በኢትዮጵያ ስላለው ምቹ የኢንቨስትመንት እና የገበያ እድል ገለጻ አድርገዋል፡፡…