የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የሱዳን አምባሳደር ጋርተወያዩ Mikias Ayele Apr 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ ከሱዳን አምባሳደር ጀማል ኤል ሼክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሱዳን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ በትኩረት መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል፡፡ አምባሳደር…
ስፓርት በቦስተን ማራቶን አትሌት አማኔ በሪሶ 2ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀች Mikias Ayele Apr 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ቦስተን ማራቶን አትሌት አማኔ በሪሶ 2ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቅቃለች፡፡ አማኔ ርቀቱን 2 ሰዓት ከ21 ደቂቃ 50 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው ሁለተኛ ደረጃን መያዝ የቻለችው፡፡ ርቀቱን ኬንያዊቷ አትሌት ሄለን ኦብሪ 2 ሰዓት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሱዳን ሕዝብ አሁን ካጋጠመው ሁኔታ ለመውጣት የሚያስችለው ጥበብና ችሎታ ያለው ሕዝብ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ Mikias Ayele Apr 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ሕዝብ አሁን ካጋጠመው ሁኔታ ለመውጣት የሚያስችለው ጥበብና ችሎታ ያለው ሕዝብ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሱዳንን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት÷የጎረቤት አገር ሱዳን ህዝቦች…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከሱዳን አቻቸው ጋር በስልክ ተወያዩ Mikias Ayele Apr 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትር አሊ ኢል ሳዲግ አሊ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አቶ ደመቀ ኢትዮጵያ ለሱዳን ህዝብ ያላትን አጋርነት እንዲሁም በተከሰተው ግጭት…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሸዋል ዒድ በዓል ስኬት በቅንጅት መስራት እንደሚገባ አቶ ኦርዲን በድሪ አሳሰቡ Shambel Mihret Apr 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የሸዋል ዒድ በዓል አከባበር የተሳካ እንዲሆን የሚመለከታቸው አካላት በትኩረት መስራት እንዳለባቸው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ አሳሰቡ፡፡ አቶ ኦርዲን በድሪ የሸዋል ዒድ በዓል አከባበር ላይ በክልሉ ከሚገኙ የተለያዩ ተቋማት…
የሀገር ውስጥ ዜና የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ከትሬድ ማርክ አፍሪካ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማሙ Amele Demsew Apr 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ከትሬድ ማርክ አፍሪካ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚነስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና የትሬድማርክ አፍሪካ በኢትዮጵያ ዳይሬክተር…
የዜና ቪዲዮዎች ሳይክሉን በቁሙ ለመሸጥ ሙከራ አድርገው ያውቃሉ – ሸገር ባይክ Amare Asrat Apr 17, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=5Nq6Qx5Jp_Y
ስፓርት ሰሞኑን በተካሄዱ የአትሌቲክስ ውድድሮቸ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀናቸው Mikias Ayele Apr 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሣምንቱ መጨረሻ በተለያዩ ሀገራት በግል በተደረጉ የጎዳና ላይ ውድድሮቸ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በቻይና ውሃን ከተማ በተደረገ የጎዳና ላይ ውድድር አትሌት ትዕግስት ታደሰ 2ኛ ሆና ስታጠናቀቅ÷ በዥንግ ካይ የወንዶች ማራቶን…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከዩኒሴፍ የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Apr 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ከተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) የኢትዮጵያ ተወካይ አቡባካር ካምፖ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አቶ ሙስጠፌ ዩኒሴፍ በሶማሌ ክልል እርዳታ ለሚሹ ዜጎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ1 ሺህ ወራት ኢባዳ የላቀ ምንዳዋ ሚዛን የሚደፋው “ለይለቱል ቀድር” ዮሐንስ ደርበው Apr 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ሣምንት በሚጠናቀቀው የረመዷን ወር ከ1 ሺህ ወራት ወይም ከ83 ዓመት ከ3 ወራት ኢባዳ በላይ የላቀ ምንዳ ያላት አንድ ሌሊት “ለይለቱል ቀድር” ትገኛለች፡፡ ይችን በረከተ ብዙ “ለይለቱል ቀድር” ምዕመኑ በንቃት እንዲጠብቃት አስተምኅሮቱ…