Fana: At a Speed of Life!

የዓድዋ ድል የቅኝ አልገዛም ባይነት፣ የባርነትና የጭቆና ጠል እንቅስቃሴ  ውጤት ነው – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል የቅኝ አልገዛም ባይነት፣ የባርነት እና የጭቆና ጠል እንቅስቃሴ ውጤት ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ÷ የ127ኛው የዓድዋ ድል በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ ለ127ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

 አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ 127ኛውን የዓድዋ ድል በዓልን በመስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡   ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ዓድዋ የድል ሜዳ ብቻ ሳይሆን በአንድነት የመቆም የድል…

የኢትዮጵያን ከፍታ ለማረጋገጥ አንድነታችንን ማጠናከር ያስፈልጋል – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አባቶቻችን ጠላትን በጋራ ድል እንዳረጉት ሁሉ እኛም ያጋጠሙንን ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ችግሮች በመሻገር የኢትዮጵያን ከፍታ ለማረጋገጥ አንድነታችንን ማጠናከር ከምንም በላይ አስፈላጊ ነው የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሲሉ አቶ ርስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡…

የአሁኑ ትውልድ ከዓድዋ ድል ትምህርት በመውሰድ ለሀገር ግንባታ በጋራ መነሳት አለበት – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሁኑ ትውልድ ከዓድዋ ድል ትምህርት በመውሰድ እና በፍቅር በመተሳሰር ለሀገር ግንባታ በጋራ መነሳት እንዳለበት የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ለ127 ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን…

በናይጀሪያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ቦላ ቲኑቡ ማሸነፋቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሣምንቱ መጨረሻ በናይጄሪያ የተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የገዢው ፓርቲ ዕጩ ቦላ ቲኑቡ አሸናፊነት መጠናቀቁ ተገለጸ። የሀገሪቷ ገለልተኛ የምርጫ አሥፈጻሚ ኮሚሽን እንዳስታወቀው፥ የቀድሞው የሌጎስ አስተዳዳሪ ቦላ ቲኑቡ 8 ነጥብ 79 ሚሊየን ድምፅ…

የኢፌዴሪ አየር ኃይል በቦረና ዞን በድርቁ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል በቦረና ዞን በድርቁ ሳቢያ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የምግብ ቁሳቁስ እና የእንስሳት መኖ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ…

ከ377 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የአወዳይ ተለዋጭ የመንገድ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ377 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የአወዳይ ከተማ ተለዋጭ የመንገድ ሥራ ተጀመረ፡፡ ተለዋጭ የመንገድ ሥራው 2 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ የሚሸፍን መሆኑ ተመላክቷል፡፡ ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን የምትገኘውን እና…

የዓድዋን የድል በዓል በአድዋ ከተማ በድምቀት እንደሚያከብሩ ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋን የድል በዓል በዓድዋ ከተማ በነገው ዕለት በድምቀት እንደሚያከብሩ የከተማዋ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ የዓድዋ ከተማ ነዋሪዎች ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ የዓድዋ የድል በዓል አንድነትና አብሮነትን ለማጠናከር ልንጠቀምበት…

በቦረና ዞን በድርቁ ለተጎዱ ዜጎች ድጋፍ እየተደረገ ነው – አቶ አወሉ አብዲ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና ዞን በድርቁ ለተጎዱት ዜጎች ድጋፍ እየተደረገ ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አወሉ አብዲ ተናገሩ፡፡ እንደ ዓለም የተከሰተው የአየር ሁኔታ መዛባት በኦሮሚያ ክልል 10 ዞኖች ላይ የውሃ እጥረት አስከትሏል ያሉት ምክትል…