Fana: At a Speed of Life!

የዓድዋ ድል ላይ ያተኮረ ሀገር አቀፍ የፓናል ውይይት መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሚኒስቴር ያዘጋጀው 127ኛው የዓድዋ ድል ላይ ያተኮረ ሀገር አቀፍ የፓናል ውይይት በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ጠቅላይ መምሪያ እየተካሄደ ነው። የዓድዋ ድል 127ኛ ዓመት “ዓድዋ አንድነት፣ ጀግንነት እና ጽናት” በሚል መሪ ሀሳብ…

127ኛውን የዓድዋ ድል በዓል ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 127ኛውን የዓድዋ ድል በዓል ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ 127ኛው የዓድዋ ድል በዓል የካቲት 23 ቀን 2015 ዓ.ም ይከበራል፡፡ በዓሉን ምክንያት በማድረግም 21 ጊዜ ከማለዳው 12:00…

የፊታችን ዓርብ ኢትዮጵያውስጥ ባሉ መስጂዶች ድጋፍ እንዲሰበሰብ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የሚውል ድጋፍ የፊታችን ዓርብ ኢትዮጵያ ውስጥ ባሉ መስጂዶች እንዲሰበሰብ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ፡፡ የምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት ሼህ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ በሰጡት መግለጫ በቦረና…

ቭላድሚር ፑቲን በሩሲያ ድንበር አካባቢ ጥብቅ ጥበቃ እንዲደረግ አዘዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ - ዩክሬን ድንበር አካባቢ ጥብቅ የደኅንነት ቁጥጥር እና ጥበቃ እንዲደረግ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አዘዙ፡፡ ፑቲን ትዕዛዝ ያስተላለፉት የዩክሬን ሰው አልባ አነስተኛ ወታደራዊ አውሮፕላን (ድሮኖች) በሀገራቱ ድንበር አካባቢ…

የዓድዋን ድል ከፍ አድርገን  እንድናከብረው የሚያደርገን  ዋነኛው ምክንያት ድሉ የሁላችንም በመሆኑ ነው –  ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋን ድል ከፍ አድርገን እንድናከብረው የሚያደርጉን ብዙ ምክንያቶች ቢኖሩም ዋነኛው ምክንያት ድሉ የሁላችንም በመሆኑ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለ127ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን…

የአፍሪካ ትምህርት ቤት ምገባ ቀን በአፍሪካ ህብረት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ስምንተኛው ሀገር በቀል የአፍሪካ ትምህርት ቤት ምገባ ቀን በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እየተከበረ ነው። ቀኑ የሀገር ውስጥ የምግብ ፍጆታ ግዥ ስርዓትና ቀጠናዊ የአቅርቦት እሴቶችን በማሳደግ ሀገር በቀል የአፍሪካ ትምህርት ምገባን በማረጋገጥ…

የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች በመልካም አስተዳደር እና በልማት ጉዳዮች በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ እና የአማራ ክልሎች በጋራ ለመስራት ምክክር ማድረጋቸውን አስታወቁ። የኦሮሚያ ክልል የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ እና የአማራ ክልል የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ መግለጫ ሰጥተዋል። የሁለቱ ክልል…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በቦረና የተጎዱ አካባቢዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በቦረና ዞን በድርቅ የተጎዱ አካባቢዎችን ጎበኘ። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝታቸው በዞኑ ከድርቅ ጋር ተያይዞ የሚከሰትን ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን እና…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልና የብሉ ናይል ግዛት የሠላምና የልማት ኮንፈረንስ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና በሱዳን የብሉ ናይል ግዛት የሠላም እና የልማት ኮንፈረንስ በብሉ ናይል ግዛት ዋና ደማንን ከተማ ዛሬ መካሄድ ጀምሯል።   በኮንፈረንሱ ላይ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ…

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በግመሽ ዓመቱ 2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአምራች ኢንዱስትሪዎች አስፈላጊውን ግብዓት እና ጥሬ እቃ እያቀረበ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ መንግስት ቅድሚያ በሰጣቸው ዘርፎች በተሰማሩ የአምራች ኢንዱስትሪዎች ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ጥራት ያለው…