Fana: At a Speed of Life!

በአቶ አህመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ ከተለያዩ ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ ከተለያዩ ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያየ። በውይይቱ አቶ አህመድ ሺዴን ጨምሮ የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምህረቱ ጠቃሚ ውይይት ማድረጋቸውን በአሜሪካ የኢትዮጵያ…

በደቡብ ክልል ከ2 ሚሊየን በላይ ወገኖች ድጋፍ ይሻሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ላፉት አራት ዓመታት የተስተካከለ የዝናብ ሁኔታ ባለመኖሩ ምክንያት በተከሰተው ድርቅ ለችግር የተጋለጡ 2 ሚሊየን 8 ሺህ ወገኖች ድጋፍ ይሻሉ ተባለ፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ እና የግብርና ቢሮ…

በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የተከሰተውን የእሳት አደጋ መቆጣጠር መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ የተከሰተውን የእሳት አደጋ መቆጣጠር መቻሉን የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ ከመጋቢት 29 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ እሳት…

የቄራዎች ድርጅት ከ5 ሺህ በላይ የዕርድ እንስሳት አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው የትንሳዔ በዓል ከ5 ሺህ በላይ የዕርድ እንስሳት አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ገለጸ፡፡ የድርጅቱ የሕዝብ ግንኙነት አገልግሎት ኃላፊ አታክልቲ ገብረሚካኤል ለትንሳዔ ከ5 ሺህ በላይ የዕርድ እንስሳት…

የሰዎች ለሰዎች ድርጅት በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰዎች ለሰዎች ድርጅት በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን በድርቅ ሳቢያ እርዳታ ለሚሹ ዜጎች 100 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን የሰዎች ለሰዎች ድርጅት አመራሮች ለኦሮሚያ ክልል ገንዘብ ቢሮ ሃላፊ ቶሎሳ ጋዳፋ አስረክበዋል፡፡…

ክልሎች ለበዓሉ ፍትሐዊ ግብይት እንዲኖር እየሠራን ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ፣ ደቡብ እና ሲዳማ ክልሎች ከመጪው የፋሲካ በዓል ጋር በተያያዘ ከምርት አቅርቦት እስከ ፍትሐዊ የግብይት ሥርዓት ድረስ በትኩረት እየሠሩ መሆናቸውን ገለጹ፡፡ የአማራ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቢታ ገበያው÷…

የአዲስ ወግ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመደመር ትውልድ መጽሐፍን መነሻ ያደረገ “የመደመር ትውልድን መቅረፅ” በሚል ርዕስ የአዲስ ወግ ውይይት ተካሂዷል። በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የሚዘጋጀው አዲስ ወግ ውይይት ባለፉት ጊዜያት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይቶችን ሲያደርግ እንደነበር…

ልዩ ሀይሉን በአዲስ የማደራጀቱ ስራ እየተጠናቀቀ መሆኑን የሲዳማ ክልል አስታወቀ

አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን ልዩ ኃይል በአዲስ የማደራጀቱ ስራ እየተጠናቀቀ መሆኑ የሲዳማ ክልል አስታወቀ፡፡ የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቲዮስ እንደተናገሩት÷ የየክልል ልዩ ሀይሎችን ዳግም የማደራጀት ስራ ላይ እንደ ሀገርም ሰፊ ውይይትና ዝግጅት…

በፕሪሚየር ሊጉ ድሬዳዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ድሬዳዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን ድል ቀንቷቸዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ ከሀድያ ሆሳዕናን ጋር የተጫወቱት ድሬዳዋ ከተማ ከመመራት ተነስተው ከዕረፍት መልስ ቢኒያም ጌታቸው እና አቤል አሰበ ባስቆጠሯቸው ጎሎች 2…

ዶክተር ሊያ ታደሰ ከስሎቬኒያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ከስሎቬኒያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ታኒያ ፋየን ጋር ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሯ በውይይታቸው መንግስት በመላ ሀገሪቱ በተለይም ግጭት በተከሰተባቸው የሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የወደሙ ጤና…