በሰሜን ኢትዮጵያ በ2ኛ ዙር 157 ሺህ ሜትሪክ ቶን ምግብና ከ2 ቢሊየን ብር በላይ የሰብዓዊ እርዳታ ተሰራጭቷል
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች በ2ኛው ዙር 157 ሺህ በላይ ሜትሪክ ቶን ምግብ መሰራጨቱን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።
የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ደበበ ዘውዴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷…