Fana: At a Speed of Life!

በሰሜን ኢትዮጵያ በ2ኛ ዙር 157 ሺህ ሜትሪክ ቶን ምግብና ከ2 ቢሊየን ብር በላይ የሰብዓዊ እርዳታ ተሰራጭቷል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች በ2ኛው ዙር 157 ሺህ በላይ ሜትሪክ ቶን ምግብ መሰራጨቱን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታውቋል። የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ደበበ ዘውዴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት 6ኛ ምርጫ 2ኛ የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ በጋምቤላ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡   የክልሉ ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ ትሁት ሃዋሪያት በጉባኤው መክፈቻ ላይ እንደገለጹት÷…

የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በጎንደር ከተማ ያስገነባው የዳቦና ዱቄት ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በጎንደር ከተማ ያስገነባው የዳቦና ዱቄት ፋብሪካ በዛሬው ዕለት ተመርቋል። ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ እና…

ከ3 ነጥብ 4 ሚሊየን ኩንታል በላይ ማዳበሪያ እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2015/16 የሰብል ዘመን ከውጭ ከሚገባው የአፈር ማዳበሪያ ውስጥ 3 ሚሊየን 460 ሺህ 526 ኩንታል ማዳበሪያ ለዩኒየኖች እየተሠራጨ መሆኑን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ገለፀ። ኮርፖሬሽኑ ለ2015/16 የሰብል ዘመን 12 ሚሊየን…

በአማራ ክልል ያለ ዕድሜ ጋብቻ ፈተና ሆኗል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍቢ ሲ) የአማራ ክልል ሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ በክልሉ በስፋት እየተፈፀመ ያለው ያለዕድሜ ጋብቻ ፈትኖኛል አለ። በቢሮው የሴቶች ንቅናቄ ተሳትፎ ማስፋፊያ ዳይሬክተር ስማቸው ዳኜ፥ ያለዕድሜ ጋብቻ በክልሉ በስፋት የሚፈፀም እና ክልሉን…

በጅምር ግንባታ ላይ ከነበረ ህንጻ ሶስት የቀን ሰራተኞች ወድቀው ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 በጅምር ግንባታ ላይ ከነበረ ህንጻ ሶስት የቀን ሰራተኞች ወድቀው ህይወታቸው አለፈ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ…

ነገ የምንፈልጋትን ሀገር ለመገንባት በዛሬው ትውልድ ላይ መሥራት ይኖርብናል-ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የምንፈልጋትን ሀገር ለመገንባት በዛሬው ትውልድ ላይ መሥራት ይኖርብናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በልደታ ክፍለ ከተማ  ሳር ቤት አካባቢ እንደ አዲስ የተገነባውን የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራ ስራ…

ቻይና ዓለም አቀፋዊ ፀጥታና ደኅንነትን ለማረጋገጥ ያስችላል ያለችውን ሠነድ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ዓለም አቀፍ የፀጥታና ደኅንነት ኢኒሼቲቭ ያለችውን ሠነድ ዛሬ ይፋ አድርጋለች፡፡ ሠነዱ ይፋ የሆነው በሀገሪቷ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት በተዘጋጀ መድረክ ላይ መሆኑም ተመላክቷል፡፡ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግ ፥…