የሀገር ውስጥ ዜና የአጎዋን ዕድል ለማስመለስ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑ ተገለጸ Meseret Awoke Feb 21, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአጎዋን ዕድል ለማስመለስ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑን በኢንቨስትመንት ኮሚሽን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ባለሙያ የሆኑት አቶ ሐብቱ ማሞ ገለጹ፡፡ አሜሪካ በኢኮኖሚ ለመደገፍ የቀረጸችው ምርቶችን ከቀረጥ ነጻ ወደሀገሪቱ የማስገባት የንግድ ዕድልን (አጎዋ)…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ ዓለም አቀፍ የእምነት ተቋማት ትብብር ጉባዔ ሊካሄድ ነው Feven Bishaw Feb 21, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የካቲት 21 ቀን 2015 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የእምነት ተቋማት ትብብር ጉባዔ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ አስታወቀ፡፡ የጉባዔው ዓላማ ÷ በቤተ እምነቶች መካከል ያለውን ትብብር ማጠናከር፣ በአማኞች መካከል…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ስልጠና ተጀመረ ዮሐንስ ደርበው Feb 21, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አራተኛውን ዙር የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ስልጠና አስጀመረ። በሚሊኒየም አዳራሽ 4 ሺህ ሰልጣኞች በተገኙበት በይፋ የተጀመረው ስልጠናው በመላ ሀገሪቱ በ57 ከተሞች በ95 ማዕከላት ለ112 ሺህ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በቱርክ እና ሶሪያ ድንበር አዲስ ርዕደ መሬት ተከሰተ Tamrat Bishaw Feb 21, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርክ እና ሶሪያ ድንበር በአዲስ ከባድ ርዕደ መሬት ተመታ፡፡ በቱርክ ሃታይ ግዛት በሬክተር ስኬል 6 ነጥብ 4 እና 5 ነጥብ 8 የተለካ አዲስ ርዕደ መሬት መከሰቱ ተሰምቷል። እስካሁን በርዕደ መሬቱ ሳቢያ እስከ 5 ሰዎች ለህልፈት ሳይዳረጉ…
የሀገር ውስጥ ዜና በባምባሲ መጠለያ ጣቢያ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ እየተሠራ ነው ዮሐንስ ደርበው Feb 21, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከምዕራብ ወለጋ ዞን እና ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሁለት ወረዳዎች በጸጥታ ችግር ተፈናቅለው በባምባሲ መጠለያ ጣቢያ የሚገኙ ዜጎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የምዕራብ ወለጋ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ተሊላ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል በ10 ዓመት የመንገድ ሽፋኑን ከ51 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ ለማድረስ እየተሠራ ነው ዮሐንስ ደርበው Feb 21, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መንገድ ቢሮ በቀጣዮቹ 10 ዓመታት በክልሉ ያለውን የመንገድ ሽፋን 51 ሺህ 565 ኪሎ ሜትር ለማድረስ እየተሠራ ነው አለ። የቢሮው ኃላፊ ሙሐመድ ያሲን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ አሁን ላይ የክልሉ የመንገድ ሽፋን…
የሀገር ውስጥ ዜና ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያዩ Mikias Ayele Feb 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይት መድረኩ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ በወቅታዊ ክልላዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ገለጻና ማብራሪያ ሰጥተዋል። የሀገር…
Uncategorized በመዲናዋ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ሕይወት አለፈ Melaku Gedif Feb 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ መገናኛ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሥድሥት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ ዛሬ ከምሽቱ 1:12 ሰዓት ገደማ መገናኛ አደባባይ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ እስካሁን የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ…
Uncategorized ቦርዱ በወላይታ ዞን ህዝበ ውሳኔ አፈፃፀም ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲካሄድ አዘዘ Mikias Ayele Feb 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በወላይታ ዞን የተደረገው የሕዝበ ውሣኔ ሂደት ሕጋዊነት ለማረጋገጥ አዳጋች ሁኔታ በመፈጠሩ አፈፃፀም ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረገ አዘዘ፡፡ ምርጫ ቦርድ በሒደቱ ቁጥራቸው ጥቂት በማይባል የምርጫ ጣቢያዎች በሕጉ…
ጤና ከ60 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ እናት 8 ኪሎ ግራም የሚመዝን ዕጢ ተወገደ Alemayehu Geremew Feb 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ከ60 ዓመት የዕድሜ በለጸጋ እናት 8 ኪሎ ግራም የሚመዝን ዕጢ ማስወገድ መቻሉ ተገልጿል፡፡ በሆስፒታሉ ስኬታማ ነው የተባለለትን ቀዶ ጥገና ያደረጉት እና የቀዶ ጥገናውን ቡድን የመሩት የማህጸን እና ጽንስ…