Fana: At a Speed of Life!

በግማሽ ዓመቱ ለተከናወኑ ሥራዎች 26 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ወጪ ተደርጓል- የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር በተጠናቀቀው ሥድስት ወር ላከናወናቸው ሥራዎች 26 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ወጪ ማድረጉን ገለጸ፡፡ 397 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ ግንባታ እንዲሁም በመደበኛ፣ ወቅታዊ እና ከባድ ጥገና 5 ሺህ 123 ኪሎ ሜትር…

ባለሃብቶች በመዲናዋ በተለያዩ ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቶች በአዲስ አበባ ከተማ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ በኮሚሽኑ የእቅድና በጀት ዳይሬክተር እናትነሽ ታመነ እንደገለጹት ÷ በመዲናዋ በተለያዩ ዘርፎች መዋዕለ…

ኮርፖሬሽኑ 219 ሺህ ኩንታል የሚጠጋ ምርጥ ዘር ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014/15 የምርት ዘመን ከ15 ሺህ ሔክታር በላይ መሬት በምርጥ ዘር በመሸፈን 219 ሺህ ኩንታል የሚጠጋ ምርጥ ዘር መሰብሰቡን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ገለጸ፡፡ በዚህም እስከ የካቲት 10 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ 218 ሺህ…

3 የካንሰር ህክምና መስጫ ማዕከላት እስከ 1 ዓመት ወደ ሥራ እንዲገቡ እየተሠራ ነው- ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር፣ ሐዋሳ እና መቀሌ የካንሰር ህክምና መስጫ ማዕከላት ከ6 ወር እስከ 1 ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ አገልግሎት መስጠት እንዲጀምሩ እየተሠራ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ገለጸ። በሚኒስቴሩ የካንሰር መቆጣጠር አማካሪ ዶክተር ኩኑዝ አብደላ ለፋና…

ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ ከተለያዩ የቻይና ኩባንያ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ በቻይና በተለያዩ ዘርፎች ላይ ከተሠማሩ ኩባንያ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በቤጂንግ ተወያዩ፡፡ ኮሚሽነር ሌሊሴ ÷ በፋርማሲዩቲካልስ፣ በግንባታ ዕቃዎች እና በሲሚንቶ ማምረቻ የኢንዱስትሪ ዘርፎች…

ትኩረቱን ፓን አፍሪካኒዝም ላይ ያደረገ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና በአፍሪካ ልህቀት ማዕከል ትብብር የተዘጋጀና ፓን አፍሪካኒዝም ላይ ትኩረቱን ያደረገ መድረክ ተካሄደ። በመድረኩ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሀና አዲስ…

ከሕገ ወጥ ግንባታ ጋር ተያይዞ 12ሺህ ብር ጉቦ የተቀበሉ የደንብ አስከባሪዎች ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕገ ወጥ ግንባታ ማስቆም ሲገባቸው 12 ሺህ ብር ጉቦ የተቀበሉ አምስት የደንብ አስከባሪዎች በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ። የቅጣት ውሳኔውን ያስተላለፈው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የጸረ ሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው፡፡…

የዐባይ ሀገራት በዐባይ ውሃ ሀብት የጋራ ተጠቃሚነት ላይ ስምምነት መድረስ አለባቸው – ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓባይ ሀገራት በዐባይ ውሃ ሀብት የጋራ ተጠቃሚነት ላይ ስምምነት መድረስ እንደሚገባቸው የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ በኬኒያ ናይሮቢ ለ17ተኛ ጊዜ እየተከበረ በሚገኘው የዓባይ ቀን ኢትዮጵያን በመወከል…

በመዲናዋ ሠራተኞች ወድቀው ሕይወታቸው ማለፉን ተከትሎ የሕንጻው ግንባታ ፈቃድ ታገደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ትናንት በግንባታ ላይ ከነበረ ሕንጻ ሦስት ሠራተኞች ወድቀው ሕይወታቸው ማለፉን ተከትሎ ዛሬ የሕንጻው የግንባታ ፈቃድ ታግዷል፡፡ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 በግንባታ ላይ ከነበረ ሕንጻ ላይ ሦስት የቀን ሠራተኞች…

“ሜድ ኢን ጀርመን-አፍሪካ” የንግድ ዓውደ-ርዕይ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ “ሜድ ኢን ጀርመን-አፍሪካ” የተሠኘ የንግድ ዓውደ-ርዕይ እንደምታስተናግድ ተገለጸ፡፡ የንግድ ዓውደ-ርዕዩ ከፈረንጆቹ መጋቢት 2 ቀን ጀምሮ እስከ 4 እንደሚቆይ ተመላክቷል፡፡ ኢትዮጵያ የምታስተናግደው ዓውደ-ርዕይ የአፍሪካ ሀገራትን ኢንዱስትሪዎች ከሌሎች ሀገራት የንግድ አጋሮች…