Fana: At a Speed of Life!

ሱዳን የጎርፍ አደጋ የጥንቃቄ እና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን በስድስት ተጋላጭ ግዛቶች የጎርፍ አደጋ የጥንቃቄ እና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጃለች፡፡ የሱዳን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባደረገው ስብሰባ በናይል ወንዝ፣ ገዚራ፣ ነጭ አባይ፣ ምዕራብ ኮርዶፋን፣ ደቡብ ዳርፉር እና ከሳላን ጨምሮ በስድስት…

ብሪታኒያ ለኢትዮጵያ የ6 ሚሊየን ፓውንድ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታኒያ በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል የ6 ሚሊየን ፓውንድ ድጋፍ አድርጋለች፡፡   ድጋፉ በኢትዮጵያ በግጭት እና ድርቅ ሳቢያ ችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች የሚውል መሆኑን በኢትዮጵያ ከብሪታኒያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ…

የፓኪስታን የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር በሽብር ወንጀል ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን ፖሊስ የሀገሪቷን የፀረ-ሽብር ኅግ በመጥቀስ የሀገሪቱን የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢምራን ካህን በሽብር ወንጀል መክሰሱ ተሰምቷል፡፡ የፓኪስታን ፖሊስ በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኢምራን ካህን ላይ ምርመራ የጀመረው የሀገሪቷ ፖሊስ እና…

የመቀንጨር ችግርን ለመቅረፍ በተደረገው ርብርብ አበረታች ውጤት ተመዝግቧል- አቶ ደመቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት እና በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ በሚገኙ አካባቢዎች ስርዓተ ምግብን ለማሻሻል እና የመቀንጨርን ችግርን ለመቅረፍ በተደረገ ርብርብ አበረታች ውጤት መመዝገቡን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡…

በብራዚል እና አርጀንቲና የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀናቸው

በብራዚል እና አርጀንቲና በተካሄዱ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብራዚል ሪዮ ዲ ጄኔሮ እና በአርጀንቲና ቦነስ አይረስ በተካሄዱ የግማሽ ማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በወንዶች የግማሽ ማራቶን…

የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ፍሬው ተገኘ የጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ ሽልማት ተሸላሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ፍሬው ተገኘ የጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ ሽልማት ተሸላሚ ሆኑ። የጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሀገሪቱ ከሌሎች አገራት ጋር ያላት ግንኙነት የበለጠ እንዲጎለብት አስተዋፅኦ ላደረጉ ግለሠቦች በየዓመቱ…

የኡጋንዳ የልዑካን ቡድን ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኡጋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ኦኬሎ ኦሪየም እንዲሁም የሀገሪቱ የምድር ኃይል ዋና አዛዥና የፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የልዩ ዘመቻ ከፍተኛ አማካሪ ሌተናል ጀነራል ሙሆዚ ኪኑሩጋባን ጨምሮ ሌሎች የደኅንነትና ወታደራዊ ከፍተኛ አመራሮችን ያካተተው…

በመተከል ዞን ወደ ማዕከል ለተመለሱ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ከጫካ ወደ ማዕከል ለተመለሱ ዜጎች የተጠናከረ ሰብዓዊ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ድጋፍ ሰጪ ግብረ ሃይሉ ገለፀ፡፡ በዞኑ በዳንጉር ወረዳ እየተካሄደ ያለውን ህግ የማስከበር ተግባር ተከትሎ ከሰባት ቀበሌዎች ተፈናቅለው በጸረ ሰላም ሃይሎች…

ኮርፖሬሽኑ መሠል የቤት መደርመስ አደጋ እንዳይከሰት የቤቶች ጥገናና እድሳቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን መሠል የቤት መደርመስ አደጋ እንዳይከሰት የጀመረውን የቤቶች ጥገናና እድሳት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ በትናንትናው ዕለት በመዲናዋ መርካቶ መሀል አዳራሽ አካባቢ ለሱቅ እና ለመጋዘን አገልግሎት በመስጠት ላይ…

ሀገርን ለመረከብ ወጣቶች ግብ ሊኖራቸው ያስፈልጋል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገርን ለመረከብ ወጣቶች ግብ ሊኖራቸው ያስፈልጋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ዛሬ ጠዋት “የኛ ዘመን ወጣት ሚና' በሚል ርዕስ በተካሄደው ሀገር አቀፍ የወጣቶች መድረክ ማጠቃለያ ከወጣቶች…