በግማሽ ዓመቱ ለተከናወኑ ሥራዎች 26 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ወጪ ተደርጓል- የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር በተጠናቀቀው ሥድስት ወር ላከናወናቸው ሥራዎች 26 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ወጪ ማድረጉን ገለጸ፡፡
397 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ ግንባታ እንዲሁም በመደበኛ፣ ወቅታዊ እና ከባድ ጥገና 5 ሺህ 123 ኪሎ ሜትር…