Fana: At a Speed of Life!

በፕሪምየር ሊጉ አዳማ ከተማ መቻልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አዳማ ከተማ መቻልን 3 ለ 2 አሸነፈ፡፡ የ2015 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ቀሪ የ17ኛ ሳምንት የጨዋታ መርሐ ግብር ዛሬ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም መካሄድ ጀምሯል፡፡…

ከለውጡ በኋላ የተገኘውን ድልና ስኬት ለማስቀጠል ያለመ የድጋፍ ሰልፍ ነገ በኦሮሚያ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከለውጡ በኋላ የተገኘውን ድልና ስኬት ለማስቀጠል ያለመ የድጋፍ ሰልፍ ነገ በመላው ኦሮሚያ ክልል እንደሚካሄድ የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። በኦሮሚያ ክልል ነገ የሚካሄደውን የድጋፍ ሰልፍ አስመልክቶ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀይሉ…

በሶማሌ ክልል በ2 ቢሊየን ብር ወጪ የቱሪስት ማዕከል ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በ2 ቢሊየን ብር ወጪ ዘመናዊ የቱሪስት ማዕከል ሊገነባ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተደድር ሙስጠፌ መሀመድና በመከላከያ ሚኒስትሩ  አብርሃም በላይ (ዶ/ር) የተመራ የፌዴራልና የክልል ልዑካን ቡድን በሶማሌ ክልል ዘመናዊ…

በርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የተመራ ልዑክ በሐዋሳ ዙሪያ ወረዳ የሆርቲካልቸር የአበባ ምርትን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የተመራ ልዑክ በሐዋሳ ዙሪያ ወረዳ ላይ ያለውን የሆርቲካልቸር ክላቨር የአበባ ምርትን ጎበኘ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በዚሁ ወቅት÷እንደ ሀገር ያለውን የውጭ ምንዛሪ ለማስቀረት ብዙ እንቅስቃሴ…

ዓለም አቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ሕብረት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዲያጠናከር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ሕብረት ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን ድጋፍ ይበልጥ እንዲያጠናክር ተጠየቀ። በጄኔቫ የኢትዮጵያ ቋሚ ተጠሪ አምባሳደር ፀጋአብ ከበበው ከዓለም አቀፉ የቴሌኮሙኬሽን ሕብረት ዋና ፀሃፊ ዶሬን ቦግዳን ማርቲን ጋር ተወያይተዋል፡፡…

የአፍሪካ ሴቶች ሽልማት ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023 የአፍሪካ ሴቶች ሽልማት ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ በሸራተን አዲስ ሆቴል በተካሄደው ስነ ስርዓት በአመቱ የተሻለ አፈፃፀም ላስመዘገቡ እና በየአካባቢያቸው በጎ ተፅዕኖ ያሳደሩ የአፍሪካ ሴቶች እውቅና ተሰጥቷቸዋል፡፡…

ማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ለሁለተኛው ዙር የኢትዮጵያ ፕሮግራም ከ630 ሚሊየን ዶላር በላይ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ለሁለተኛው ዙር የኢትዮጵያ ፕሮግራም ከ630 ሚሊየን ዶላር በላይ አጸደቀ፡፡ የፋውንዴሽኑ ፕሬዚዳንት ሪታ ሮይና ሌሎች የስራ አመራር ቦርድ አባላት ባለፉት አራት ቀናት በኢትዮጵያ የፕሮግራም ግምገማ ሲያካሂዱ መቆየታቸውን…

በቀጣዮቹ 3 ወራት ከ7 ሚሊየን ኩንታል በላይ ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ይገባል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እስከ ሰኔ 2015 ዓ.ም ድረስ 7 ነጥብ 7 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገባ ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የኢንቨስትመንትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር) እንዳሉት፥ ለ2015/16 የምርት…

ከንቲባ አዳነች 150 አቅመ ደካሞች ፣ አረጋዊያንና አካል ጉዳተኞች እንዲሁም 50 ለወንዝ ዳርቻ ልማት ተነሺዎች የተገነቡ መኖሪያ ቤቶችን አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ከንቲባ አዳነች 150 አቅመ ደካሞች ፣ አረጋዊያንና አካል ጉዳተኞች እንዲሁም  50  ለወንዝ ዳርቻ ልማት ተነሺዎች የተገነቡ መኖሪያ ቤቶችን አስረከቡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ÷የምንሰራው ስራ ለአዲስ አበባ ነዋሪ ያለንን ሃብት…

የመከላከያ መሀንዲስ ዋና መምሪያ በጋሞ ዞን ያስገነባውን ካምፕ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የመከላከያ መሀንዲስ ዋና መምሪያ በጋሞ ዞን በምዕራብ አባያ ወረዳ ያስገነባውን ካምፕ አስመረቀ፡፡ ካምፑ ለደቡብ ዕዝ  መከላከያ ሰራዊት የተሰራ ሲሆን የጦር መምሪያ፣ የሻላቃ መኮንኖች  መኖሪያና መስሪያ ካምኘ ያካተተ መሆኑ ተመላክቷል፡፡…