Fana: At a Speed of Life!

አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ከአንጎላ ጠቅላላ ምርጫ ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድንን የሚመሩት የቀድሞ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ከአንጎላ ጠቅላላ ምርጫ ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በቅድመ ምርጫ ውይይታቸው የተፎካካሪ ፓርቲ…

ከ76 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነሐሴ 6 እስከ 12 ቀን 2014 ዓ.ም ከ76 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከዚህ ውስጥ 66 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር የሚገመተው የገቢ ኮንትሮባንድ…

የሶማሊያ ጦር የሞቃዲሾ የሆቴል ከበባ ማብቃቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ ጦር በመዲናዋ ሞቃዲሾ በሚገኝ ሆቴል ገብተው ጥቃት የፈጸሙ ታጣቂዎችን ድል ማድረጉን አስታወቀ። ሐያት በተባለው ሆቴል ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት 21 ሰዎች ለህልፈት ሲዳረጉ በርካታ ሰዎችም ቆስለዋል ነው የተባለው። ከጥቃቱ በኋላም…

አሜሪካ አማራና አፋር ክልሎች በህወሓት ለተፈጸመባቸው ግፍ ግድ እንደሌላት በፕሬዚዳንቷ መልዕክት አሳይታለች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አሸባሪው ህወሓት በአማራ እና አፋር ክልሎች ላደረሰው ግፍ እና ሰብአዊ ቀውስ ግድ እንደሌላቸው በመልዕክታቸው አሳይተዋል። ባይደን የዓለም ሰብአዊ ቀንን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላልፈዋል።…

አቶ አሻድሊ ሀሰን የወርቅ ማምረቻ ማሽን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በክልሉ መንጌ ወረዳ ከሻፍ ቀበሌ የወርቅ ማምረቻ ማሽን መርቀው ከፍተዋል፡፡ ማምረቻ ማሽኑ በቤኒሻንጉል የማዕድን ዘርፍ ልማት ማኅበር የመጀመሪያው የወርቅ ማምረቻ ማሽን ነው ተብሏል፡፡…

አቶ ደመቀ መኮንን የአሸንድዬ በዓልን ለማክበር ላሊበላ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የአሸንድዬ በዓልን ለማክበር ላሊበላ ከተማ ገብተዋል፡፡ እንዲሁም የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለና ሚኒስትሮች በዓሉን ለማክበር ላሊበላ ከተማ መግባታቸውን…

ህጻናት የተሟላ አእምሯዊና ስነልቦናዊ እድገት እንዲኖራቸው መጫወቻ ቦታዎችን ማዘጋጀት ያስፈልጋል- ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ልጆች የተሟላ አእምሯዊና ስነልቦናዊ እድገት እንዲኖራቸው የተሟሉ መጫወቻ ቦታዎችን ማዘጋጀት እንደሚያስፈልግ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡   የቀዳማይ ልጅነት እድገትና እንክብካቤ ፕሮግራም በአዲስ አበባ በተሟላ…

ወጣቶች በሥራ ላይ የሚያተኩሩ፣ የሀገራቸውን ጸጋ የሚያለሙ እና ፈጣሪያቸውን አመስጋኝ መሆን አለባቸው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቶች በሥራ ላይ የሚያተኩሩ፣ ሀገራቸውን ለማወቅ የሚተጉ፣ የሀገራቸውን ጸጋ የሚያለሙ እና ፈጣሪያቸውን አመስጋኝ መሆን አለባቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ሩሲያ የኢትዮጵያ መንግስት የሰሜኑን ግጭት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ያለውን ቁርጠኝነት አደነቀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ የኢትዮጵያ መንግስት በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የተከሰተውን ግጭት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት እየወሰደ ያለውን እርምጃ እንደምታደንቅ ገለጸች፡፡   በሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሀገራት ግንኙነት ጉዳይ ምክትል ዳይሬክተር አይቨን…

በጦርነቱ ጉዳት ከደረሰባቸው 536 የጤና ተቋማት 463ቱ አገልግሎት መስጠት መጀመራቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የሕወሓት ወረራ በአፋርና አማራ ክልሎች ጉዳት ከደረሰባቸው 536 ጤና ተቋማት ውስጥ 463 የሚሆኑት አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከዚህ ውስጥ 319 ጤና ተቋማት በከፊል አገልግሎት የጀመሩና ወደ ተሟላ…