በለውጡ ያገኘናቸው ድሎችን በማስቀጠል ሁለንተናዊ ብልጽግናን እናረጋግጣለን-የቢሾፍቱና ሞጆ ከተሞች ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሾፍቱ እና ሞጆ ከተሞች ከለውጡ በኋላ የተገኘውን ድልና ስኬት ለማስቀጠል ያለመ የድጋፍ ሰልፍ ተካሒዷል፡፡
በድጋፍ ሰልፉ የከተማዋ ነዋሪዎች ከመጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም ወዲህ በክልሉ የተመዘገቡ ድልና ስኬቶችን የሚያንጸባርቁ መልዕክቶችን…