Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርልስ ሚሼል ጋር ህብረቱ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል። በውይይቱ ኢትዮጵያ ከህብረቱ ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቻርለስ ሚሼል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርለስ ሚሼል ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷"ከቻርለስ ሚሼል ጋር በአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ወቅት ስለተገናኘን ደስ…

የቻይና አፍሪካ ወዳጅነትን ለማጠናከር ከአፍሪካ መሪዎች ጋር ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ዢ ሺን ፒንግ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና አፍሪካ ወዳጅነትን ለማጠናከር ከአፍሪካ መሪዎች ጋር ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን የቻይና ፕሬዚዳንት ዢ ሺን ፒንግ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ለ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ መልዕክት ሲያስላልፉ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ ፓን አፍሪካኒዝምን የዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት እና በሰላማዊ አብሮ የመኖር ሐሳብ ሆኖ ማደግ እንዳለበት አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ፓን አፍሪካኒዝም የትብብር ውሕደት ፣ የዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት እና በሰላማዊ አብሮ የመኖር ሐሳብ ሆኖ ማደግ እንዳለበት አሳስበዋል። "ለተለዋዋጭ ዓለም ፓን አፍሪካኒዝምን መልሶ ማነቃቃት" በሚል ርዕስ የአፍሪካ…

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የጅቡቲው ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌ አዲሱን የጅቡቲ ኤምባሲ መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የጅቡቲው ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌ በአዲስ አበባ የተገነባውን አዲሱን የጅቡቲ ኤምባሲ መርቀው ከፈቱ፡፡ በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የኢጋድ ሊቀመንበር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁን ጨምሮ አምባሳደሮች እና…

የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ዛሬም እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 36ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ “የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ትግበራን ማፋጠን” በሚል መሪ ሐሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። ትናንት በተካሄደው ጉባዔ ኮሞሮስ…

ነጻና የታፈረች ሀገር የሰጡንን ሰማዕታት የምናስባቸው አንድነትን ከሚንዱ አስተሳሰቦች በመራቅ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን የምንኮራባት፣ ነጻና የታፈረች ሀገር የሰጡንን ሰማዕታት የምናስባቸው ከሚከፋፍሉና አንድነትን ከሚንዱ አስተሳሰቦች በመራቅ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ ከንቲባዋ ፥ የ86ኛዉን የካቲት 12…

የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመፍታት እንቅስቃሴዎቹ ሳይንሳዊ ዘዴን መከተል አለባቸው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመኖሪያ ቤት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት እንቅስቃሴዎቹ ሳይንሳዊ ዘዴን መከተል እንዳለባቸው ምሁራን አመላከቱ፡፡ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በመኖሪያ ቤት አቅርቦት እና ፍላጎት መካከል ያለውን ልዩነት ለመፍታት ከዘርፉ ወሳኝ አካላት ጋር የምክክር…

ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናሌዲ ፓንዶር ጋር በሁለትዮሽ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ደቡብ አፍሪካ "ለአፍሪካ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ" በሚል እሳቤ ቀደም ሲል…

ለኢትዮጵያና ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት የማደርገው ድጋፍ ይቀጥላል – ተመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለኢትዮጵያና ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው…