በአፍሪካ የተመጣጠነ ምግብ እጦት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት ሀገራት ለግብርና ፖሊሲያቸው ቅድሚያ ሊሰጡ ይገባል- ፋኦ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ እያጋጠመ ያለውን የተመጣጠነ ምግብ እጦት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ሀገራት ለግብርና ፖሊሲያቸው ቅድሚያ ሊሰጡ እንደሚገባ የዓለም ምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ጥሪ አቀረበ።
በፋኦ እና በሌሴቶ መንግሥት አዘጋጅነት በአፍሪካ የተመጣጠነ…