Fana: At a Speed of Life!

በአፍሪካ የተመጣጠነ ምግብ እጦት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት ሀገራት ለግብርና ፖሊሲያቸው ቅድሚያ ሊሰጡ ይገባል- ፋኦ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ እያጋጠመ ያለውን የተመጣጠነ ምግብ እጦት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ሀገራት ለግብርና ፖሊሲያቸው ቅድሚያ ሊሰጡ እንደሚገባ የዓለም ምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ጥሪ አቀረበ። በፋኦ እና በሌሴቶ መንግሥት አዘጋጅነት በአፍሪካ የተመጣጠነ…

ተመድ ለአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስኬታማነት አብሮ ለመስራትና ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ ነው- አንቶኒዮ ጉቴሬዝ

አዲስ አበባ፣ የካቲት11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስኬታማነት የበኩሉን ድጋፍና ትብብር ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ገለጹ። በአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ በመገኘት መልዕክት…

የተለያዩ ተቋማት ያሠለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሲ ዩኒቨርሲቲ እና የአርዳይታ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በተለያየ ሙያ ያሰለጠኗቸውን 786 ተማሪዎች አስመርቀዋል፡፡ አርሲ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሣይንስ ኮሌጅ በ10 የተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸው 202 ተማሪዎች አስመርቋል።…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከተመድ ዋና ጸሐፊ እና ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ እና ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንውሚ አድሲና ጋር ተወያዩ፡፡ ባደረግነው የሁለትዮሽ ውይይት በሰላም…

አፍሪካን ከተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ማግለል ኢፍትሐዊነት ነው- ሙሳ ፋኪ መሃመት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካን ከተባበሩት መንግስታት ደርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ማግለል ኢፍትሐዊነት ነው ሲሉ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሃመት ገለጹ። የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራትን ማዕከል ያደረገና የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ እንዲሆን…

ኮሞሮስ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀ መንበርነትን ከሴኔጋል ተረከበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሞሮስ የ2023 የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበርነትን ከሴኔጋል በይፋ ተረክባለች። 36ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ዛሬ በሕብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ተጀምሯል። በጉባዔው መክፈቻ መርሐግብር የወቅቱ የሕብረቱ ሊቀ መንበር ሴኔጋል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከፋኦ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ዋና ዳይሬክተር ኪዩ ዶንግዩን ጋር ተወያዩ። ውይይታቸው ከአፍሪካ ሕብረት ስብሰባ ጎን ለጎን የተካሄደ ነው። ኢትዮጵያ በግብርና ምርታማነት ቁልፍ እድገት…

ኢትዮጵያ “ለአፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ” በሚለው መርህ ትቀጥላለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ “ለአፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ” በሚለው መርህ እንደምትቀጥል ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል። በንግግራቸውም…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ረዳት ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ጎን ለጎን ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ረዳት ዳይሬክተር ሜሪ ካትሪን ፒ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው በሁለትዮሽ ጉዳዮች እና በሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ላይ መምከራቸውም በማህበራዊ…