Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አራተኛ ዙር ሥልጠና ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አራተኛ ዙር ሥልጠና ከነገ ጀምሮ ለተከታታይ አምሥት ቀናት እንደሚሰጥ ተገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና በዓለም ባንክ ትብብር የአነስተኛ እና መካከለኛ አንቀሳቃሾች አራተኛ ዙር ሥልጠናን አስመልክቶ ባንኩ በዛሬው ዕለት…

ደቡብ ኮሪያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ሁለንተናዊ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ኮሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በተለያዩ ዘርፎች ያላትን ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች፡፡ የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንት ዩን ሶክ ዮል ልዩ መልዕክተኛ እና ከፍተኛ የሥትራቴጂክ አማካሪ ጃንግ ሱንግ ሚን በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡…

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በዩክሬን ድንገተኛ ጉብኝት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካውፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በዩክሬን ኪየቭ ድንገተኛ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡ ጆ ባይደን በዩክሬን ቆይታቸው ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ፕሬዚዳንት ባይደን በፖላንድ…

በአፍሪካ የመሪዎች ጉባዔ የተሳተፉ የተለያዩ ሀገራት መሪዎች ወደ ሀገራቸው ተሸኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ36ኛው የአፍሪካ የመሪዎች ጉባዔ መጠናቀቅን ተከትሎ የተለያዩ ሀገራት መሪዎች ወደ ሀገራቸው ተሸኝተዋል፡፡ በዚህ መሰረትም የኬንያ፣ ሴኔጋል ፣ ሩዋንዳ፣ ሞሮኮ፣ ማዳጋስካር፣ አልጄሪያ፣ ኮንጎ፣ ደቡብ አፍሪካ ፣ቻድ ፣ጋና ቦትስዋና፣…

50 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሕንድ በተዘጋጀው ሥልጠና ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 50 የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሕንድ በተዘጋጀው የአራት ቀናት የሥልጠና መርሐ-ግብር ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ ልዑካን ቡድኑ የኢፌዴሪ መንግስት ዋና ተጠሪዎችን ጨምሮ የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች፣ምክትል ሰብሳቢዎች፣ የክልል ፓርላማ…

በኢትዮጵያ ለጤና አገልግሎት መሻሻል የጀፓን መንግስት ድጋፍ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የጤና አገልግሎት እንዲሻሻል የጀፓን መንግስት ድጋፉን ይቀጥላል ሲሉ በኢትዮጵያ የጀፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ተናገሩ፡፡ አምባሳደሯ የጃፓን መንግስት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት በተለያዩ ዘርፎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል…

ኑሯቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ከ17 ሺህ በላይ ዜጎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሰባት ወራት ኑሯቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ከ17 ሺህ በላይ ዜጎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ማድረጉን የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለጸ።   የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በኅዳር ወር 2015…

የኢትዮጵያ እና የፓኪስታንን የንግድ ልውውጥ ለማሳደግ እየተሰራ ነው -አምባሳደር ጀማል በከር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የፓኪስታንን የንግድ ልውውጥ በ2023 ወደ 200 ሚሊየን ዶላር ከፍ ለማድረግ እየተሰራ ነው ሲሉ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ተናገሩ፡፡ አምባሳደሩ ከፓኪስታኑ ደይሊ ታይምስ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደተናገሩት÷…

አቶ አወል አርባ በሀንሩካ ወረዳ የእርሻ ልማት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራር ልዑክ በገቢ ረሱ/ዞን/ ሀንሩካ ወረዳ የእርሻ ልማት ስራዎችን ጎብኝቷል። አቶ አወል በጉብኝቱ ወቅት በወረዳው የለማን የስንዴ ምርት በኮምባይነር የመሰብሰብ ሂደት…

ሰሜን ኮሪያ ተጨማሪ የሚሳኤል ሙከራ አደረገች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ ተጨማሪ የሚሳኤል ሙከራ ማድረጓ ተሰምቷል፡፡ ፒዮንግያንግ በምስራቅ የባህር ዳርቻ የአጭር ርቀት ባለስቲክ ሚሳኤል ሙከራ ማድረጓን የደቡብ ኮሪያ ባለስልጣናት ተናግረዋል። የደቡብ ኮሪያ ጦርም ሁለቱን የሚሳኤል ሙከራዎች በጽኑ…