Fana: At a Speed of Life!

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 1ኛ የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባዔ የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቋል፡፡ በዚህም መሠረት÷ 1. አቶ ቸንኮት ቾት - የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ 2. አቶ ቡን ዊው -…

የአሸባሪዎች የጥፋት እቅዶች የብሔራዊ ደኅንነት ስጋት የማይሆኑበት ደረጃ ላይ ደርሰዋል – የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመረጃ ስምሪት ሽፋንና ጥራት በከፍተኛ ደረጃ በማደጉ በአሸባሪዎች የሚወጠኑ የጥፋት እቅዶች የብሔራዊ ደኅንነት ስጋት የማይሆኑበት ደረጃ ላይ ማድረስ መቻሉን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ። የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት…

በኒውዮርክ እየተባባሰ የመጣውን የዝንጀሮ ፈንጣጣ ወረርሽኝ ለመግታት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኒውዮርክ ገዥ ካቲ ሆቹል የዝንጀሮ ፈንጣጣ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመግታት የሚያስችሉ እርምጃዎችን ለመውሰድ በግዛቷ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጃቸውን አስታወቁ። የአሜሪካው የበሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል ÷ ከትናንትና ጀምሮ በኒውዮርክ ግዛት…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ለ2015 በጀት ዓመት ከ4 ቢሊየን 548 ሚሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ለክልሉ ለ2015 በጀት ዓመት የሚውል 4 ቢሊየን 548 ሚሊየን 413 ሺህ 147 ብር በጀት አጽድቋል፡፡ ምክር ቤቱ ከበጀቱ በተጨማሪ÷ የክልሉን ያልተማከለ የአካባቢ አስተዳደር ለማጠናከር የወጣውን አዋጅ…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በ2014 ዓ.ም 10 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ብድር መስጠቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 10 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ብድር መስጠቱን ገለጸ። የባንኩ ፕሬዚዳንት ዶክተር ዮሐንስ አያሌው እንደገለጹት÷ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባለፉት ሦስት ዓመታት በተለይም…

የክልል አደረጃጀትን አስመልክቶ በዞን እና በልዩ ወረዳ ምክር ቤቶች የተላለፉ ውሳኔዎችን የደቡብ ክልል መንግስት አደነቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን የክልል አደረጃጀትን አስመልክቶ በዞን እና በልዩ ወረዳ ምክር ቤቶች የተላለፉ ውሳኔዎችን የደቡብ ክልል መንግሥት “በሳል ውሳኔ” ሲል አድናቆት እና ምስጋና አቅርቧል፡፡ የወላይታ፣ ጋሞ፣ ጌዴኦ፣ ኮንሶ፣ ደቡብ ኦሞ፣ ከምባታ፣…

ኢትዮጵያ በእስልምና ታሪክ ውስጥ ያላትን ቦታ በተገቢው መልኩ ለዓለም ማስተዋወቅ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በእስልምና ታሪክ ውስጥ ያላትን ቦታ በተገቢው መልኩ በማስተዋወቅ ዳያስፖራዎች የሀገርን በጎ ገፅታ መገንባት እንዳለባቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ እና የኢድ እስከ ኢድ ብሔራዊ ኮሚቴ ጣምራ ሰብሳቢ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ…

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ወቅታዊ ፈተናዎችን በመቋቋም አበረታች የልማት ሥራዎች ተከናውነዋል- አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ወቅታዊ ፈተናዎችን በመቋቋም በተለያዩ ዘርፎች አበረታች የልማት ሥራዎች መከናወናቸውን የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ተናገሩ። የአፋር ክልል 6ኛ የክልል ምክር ቤት 1ኛ…

አሜሪካ እና ሩሲያ የዩክሬን የወጪ እህል ንግድ ሥምምነት እና የእስረኞች ልውውጥ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ሩሲያ የዩክሬን የወጪ እህል ንግድ ሥምምነት እና የእስረኞች ልውውጥ ላይ በስልክ መምከራቸው ተገለጸ፡፡ የሥልክ ውይይቱን ያደረጉት የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ እና የአሜሪካ አቻቸው አንቶኒ ብሊንከን መሆናቸውን አር ቲ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ለ2015 በጀት ከ6 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ለክልሉ ለ2015 በጀት ዓመት የሚውል 6 ቢሊየን 710 ሚሊየን 502 ሺህ 301 ብር አጽድቋል፡፡ የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዚያድ አብዱላሂ÷ ለበጀት ዓመቱ…