Fana: At a Speed of Life!

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በፖላንድ የአንድ ማይል ውድድር ሁለተኛውን ፈጣን ሰአት አስመዘገበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ትናንት ምሽት በፖላንድ ቶረን በተካሄደ የቤት ውስጥ የአንድ ማይል ውድድር የዓለማችን ሁለተኛውን ፈጣን ሰዓት በማስመዝገብ አሸንፋለች፡፡ አትሌቷ ርቀቱን 4 ደቂቃ ከ16 ሰከንድ ከ16 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት ስታጠናቅቅ ይህ…

የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች እና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅት የአካዳሚው ርዕሰ አካዳሚ ምህረት ደበበ ÷ ተቋሙ በተሟላ የስልጠና ማዕከል ውስጥ ከፍተኛ…

በደቡብ ክልል ለምግብ እጥረት ለተጋለጡ ወገኖች ድጋፍ እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በቆላማ አካባቢዎች ባለፈው በልግ ወቅት በዝናብ እጥረት እና በግጭት ምክንያት ለምግብ እጥረት ለተጋለጡ ዜጎች ድጋፍ እየቀረበ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ጋንታ ጋምአ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

ትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ለዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና እንዲዘጋጁ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ለዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ራሳቸውን እንዲያዘጋጁ የትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል፡፡ የዩኒቨርሲቲ መውጫ  ፈተና በመጪው ሐምሌ ወር በሁሉም የትምህርት መስኮች እና መርሐ ግብሮች በግልና በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል…

2 ነጥብ 7 ሚሊየን መጻሕፍት ተሰራጭቷል- የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ እየተተገበረ ላለው አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ማስተማሪያነት የሚያገለግሉ 2 ነጥብ 7 ሚሊየን መጻሕፍት ማሰራጨቱን አስታወቀ፡፡ ካለፈው በተሻለ ሁኔታ ለሁለተኛው መንፈቀ ዓመት አቅርቦት መኖሩን የቢሮው ሕዝብ ግንኙነት እና…

በአዲስ አበባ የዕሳት አደጋ የእናት እና ልጅን ህይወት ቀጠፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሌሊቱ 7:34 በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታው መነን አካባቢ በመኖሪያ ቤቶች ላይ ባጋጠመ የእሳት አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ በአደጋው አንዲት እናት ከስምንት ዓመት ልጇ ጋር ሕይወታቸው ሲያልፍ፥ የሟች የትዳር አጋርና የሕጻን…

ከፀጥታና ደኅነት የጋራ ግብረ–ኃይል ወቅታዊ የጸጥታ ጉዳይን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

ሰሞኑን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የተከሰተውን ወቅታዊ ሁኔታ የገመገመው የፀጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አለመግባባቱን ለመፍታት የሚደረገው ጥረት በሰላማዊ መንገድ ብቻ እንደሚፈጸም የጸና እምነት አለው። ይህ በእንዲህ እንዳለ የጋራ ግብረኃይሉ በተለያዩ ሚዲያዎች ከሚሰራጩ…

ከንቲባ አዳነች ከኬሊማን ከተማ ከንቲባ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሞዛምቢክ ውስጥ ከምትገኘው ኬሊማን ከተማ ከንቲባ ማኑኤል ዲ አራዦን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም የሁለትዮሽ ግንኙነትን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ ትስስር…

ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በኬንያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በኬንያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ጀመሩ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ናይሮቢ ጆሞ ኬንያታ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኬንያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አልፍሬድ ሙታ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ለሁለት ቀናት በሚያደርጉት…

መዲናዋን ለአፍሪካ ሕብረት ጉባዔ ምቹ ለማድረግ የተለያዩ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው ወር አጋማሽ በአዲስ አበባ የሚካሄደውን የአፍሪካ ሕብረት 36ተኛ መደበኛ ጉባዔ አስመልክቶ የብሄራዊ ዝግጅት ኮሚቴ የተለያዩ ቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ጎበኘ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር የፕሮቶኮል ጉዳዮች ዋና ሹም ለአምባሳደር ደመቀ አጥናፉ÷…