በአዲስ አበባ ከ17ሺ በላይ የክላሽ እና የሽጉጥ ጥይት ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ጋር ተያዘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቤ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በህግ ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የተገኘ ከ17 ሺህ በላይ የክላሽ እና የሽጉጥ ጥይት ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ጋር መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡
ህገ ወጥ መሳሪያዎቹ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ልዩ…