ለአምራች ኢንዱስትሪው ከሚያስፈልገው 255 ሺህ ኪሎ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል እየቀረበ ያለው 68 ሺህ ኪሎ ዋት ብቻ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአምራች ኢንዱስትሪው ከሚያስፈልገው 255 ሺህ ኪሎ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል እየቀረበ ያለው 68 ሺህ ኪሎ ዋት ብቻ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በዘላቂነት ከኃይል አቅርቦት ጋር ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ከባለድርሻ…