Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ክልል ተለያዩ ዞኖች ከአጎራባች ሕዝቦች ጋር ክልል ሆኖ ለመደራጀት በየምክር ቤቶቻቸው ውሳኔ አሳለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ዞኖች ከአጎራባች ሕዝቦች ጋር ክልል ሆኖ ለመደራጀት በየምክር ቤቶቻቸው ውሳኔ አሳልፈዋል፡፡ የጎፋ ዞን ህዝብ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 9ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው። በዚህም ምክር…

የድሬ ብድርና ቁጠባ ተቋም በበጀት አመቱ ከ372 ሚሊየን ብር በላይ ብድር ማሰራጨቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬ ብድርና ቁጠባ ተቋም በ2014 በጀት አመት ለስራ ማስጀመሪያ የሚሆን ከ372 ሚሊየን ብር በላይ ብድር ማሰራጨቱን ገልጿል፡፡ የተቋሙ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሙሉጌታ አበበ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በበጀት ዓመቱ ለ2 ሺህ…

የደብረ ታቦር ከተማ ወደ ሪጂዮፖሊታንት ከተማነት ማደጓን ተከትሎ የምስጋና መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ታቦር ከተማ ወደ ሪጂዮፖሊታንት ከተማነት ማደጓን ተከትሎ የምስጋና መርሐ ግብር ተካሄደ፡፡ በስነ ስርዓቱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ የክልል እና የፌደራል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ የሃገር መከላከያ ሰራዊት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ቴሌቭዥን የሙከራ ስርጭት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ቴሌቭዥን ዛሬ በይፋ ተመርቆ የሙከራ ስርጭቱን ጀምሯል። የጣቢውን  የሙከራ ስርጭት መርቀው የከፈቱት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ፣የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፣ የቤኒሻንጉል…

ሀገራችን በምታልፍበት የሁኔታዎች መውጣትና መውረድ፣ በሙላትና በጉድለት ሁሉ ማመስገን ይገባል -የመካነኢየሱስ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ምዕመናን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራችን በምታልፍበት የሁኔታዎች መውጣትና መውረድ፣ በሙላትና በጉድለት ሁሉ ማመስገን ይገባል ሲሉ የመካነኢየሱስ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ምዕመናን ተናገሩ። ዛሬ ሀገራዊው የምስጋና መርሐ ግብር በአምስት ኪሎ መካነኢየሱስ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን…

በደብረ ታቦር ከተማ በ160 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ታቦር ከተማ በ160 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በተገኙበት ተመርቀዋል፡፡ በደብረ ታቦር ከተማ አስተዳደር የመሰረተ ልማት ጽህፈት ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ…

የአረንጓዴ አሻራ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ኢኮኖሚን ለመገንባት ቁልፍ መሳሪያ በመሆኑ በልዩ ትኩረት ይሰራል- አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ለ4ኛው ዙር አረንጓዴ አሻራ በአንድ ጀምበር 1 ሚሊየን 700 ሺህ ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በተገኙበት ተጀምሯል፡፡ ̎ አሻራችን ለትውልዳችን  በሚል መሪ ሃሳብ በተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ…

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን “ኢትዮጵያ ታመስግን” መርሐ ግብርን በቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን አካሄደች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን "ኢትዮጵያ ታመስግን" መርሐ ግብርን በ5 ኪሎ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን አካሔደች። በመርሐ ግብሩ ለአገር ሰላምና ለህዝብ አንድነት፣ ፍቅር፣ ሰላም፣ ለታመሙ ምህረት እንዲሆን ጸሎት ተደርጓል።…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ አሶሳ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ ልዑክ አሶሳ ከተማ ገባ። ልዑኩ አሶሳ ህዳሴ አየር ማረፊያ ሲደርስ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እና በከፍተኛ አመራሮች አቀባበል ተደርጎለታል። ልዑኩ…

በማዕከላዊ ጎንደር 6 ህፃናትን በአሰቃቂ ሁኔታ የረሸነና የወረዳውን ሰላም ሲያውክ በነበረ ግለሰብ ላይ የፀጥታ አካላት እርምጃ ወሠዱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የጠገዴ ወረዳ ሰላምና ደኅንነት ጽ/ቤት 6 ህፃናትን በአሰቃቂ ሁኔታ የረሸነና የወረዳውን ማህበረሰብ ሰላም ሲያውክ በነበረ ግለሰብ ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ። ሀብታሙ አዛናው በቅፅል ስሙ" ጭላት" የተባለው ግለሰብ…