Fana: At a Speed of Life!

በህገ ወጥ መንገድ ወደ ትግራይ ክልል ሊገባ የነበረ ከ8 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ብር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ እርዳታ በጫነ ተሽከርካሪ ውስጥ ተደብቆ ወደ ትግራይ ክልል ሊገባ የነበረ ከ 8 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ብር ተያዘ፡፡ ህገ ወጥ ገንዘቡ በአፋር ክልል በኩል ወደ ትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ ይዞ በመጓዝ ላይ ከነበረ የከባድ ጭነት…

ወጋገን ባንክ በ2014 በጀት ዓመት አጠቃላይ አፈፃፀም 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ትርፍ አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጋገን ባንክ ከነበረበት ዝቅተኛ አፈፃፀም በመውጣት በ2014 በጀት ዓመት አጠቃላይ አፈፃፀም 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ይህንን ውጤት ማስመዝገብ የቻለው የባንኩ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት፣ ባለአክሲዮኖች፣…

በመንግስት መዋቅር ውስጥ ሆነው የህዝብን ሃብት የሚመዘብሩ አመራሮች እና ሰራተኞችን አንታገስም-አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት መዋቅር ውስጥ ሆነው የህዝብን ሃብት የሚመዘብሩ አመራሮችና ሰራተኞችን አንታገስም ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። አቶ ደስታ በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የ2014 በጀት ዓመት አፈፃፀም…

ባለስልጣኑ ከ888 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባቸውን መጸዳጃ ቤቶች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በ11ዱም ክፍለ ከተሞች ከ 888 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባቸውን 62 መጸዳጃ ቤቶች ዛሬ ለጤና ቢሮ፣ ለትምህርት ቢሮ እና ለወረዳዎች አስረክቧል፡፡ ባለስልጣኑ በ11ዱም ክፍለ…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የስንዴ ልማት ፕሮግራም በምግብ ራስን ለመቻል ግልፅ ራዕይ አስቀምጦ ከተሰራ እንደሚሳካ የሚያሳይ ምሳሌ ነው – ዶ/ር ፍጹም አሰፋ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እየተገበረችው የምትገኘው ብሄራዊ የስንዴ ልማት ፕሮግራም በምግብ ራስን ለመቻል ግልፅ ራዕይ አስቀምጦ ለስኬቱ የሚያስፈልገውን ፖሊሲ መተግበር እና ሀብት ማዋል ከተቻለ ማሳካት እንደሚቻል የሚያሳይ ምሳሌ መሆኑን የኢፌዴሪ የፕላንና ልማት…

አልሸባብ ላይ የተወሰደው እርምጃ ሥኬታማ እንደነበር የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው አልሸባብ ላይ የተወሰደው እርምጃ ስኬታማ ነበር ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ ተናገሩ ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት በ6ኛው የሶማሌ ክልል ምክር ቤት 2ኛ ዓመት 3ኛ ዙር መደበኛ ስብሰባ ላይ…

ሚኒስቴሩ በዓለም አቀፉ ኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ዙሪያ ከተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ጋር ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ17ኛው የዓለም አቀፉ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ዝግጅት ዙሪያ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶ/ር በለጠ ሞላ ከተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱም እስካሁን በኮሚሽኑና…

ዩኒቨርሲቲዎች የንድፈሃሳብ ልህቀት ብቻ ሳይሆን የተግባር ልህቀትም ማምጣት ይጠበቅባቸዋል-አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲዎች የንድፈሃሳብ ልህቀት ብቻ ሳይሆን የተግባር ልህቀትንም ማምጣት ይጠበቅባቸዋል ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም አደም ፋራህ ገለጹ፡፡   የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሶስተኛውን የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት…

“ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በወሳኝ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የምክክር ሁኔታዎችን ማመቻቸት እንጂ የማደራደር ሥልጣን የለውም”-የኮሚሽኑ ሰብሳቢ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ኃላፊነት በወሳኝ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የምክክር መድረክ ማመቻቸት እንጂ የማደራደር ሥልጣን የለውም" ሲሉ የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መስፍን ዓርዓያ ተናገሩ። ኮሚሽኑ ለሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት ገቢራዊ…