Fana: At a Speed of Life!

የቻይና ባለሃብቶች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ባለሃብቶች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ የክልሉ ምክትል ርዕሠ መሥተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዛሆ ዥዩዋንን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው…

ዓለም አቀፉ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የተግባር ቡድን 442 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የተግባር ቡድን 442 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ። የዓለም አቀፉ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የተግባር ቡድን ሊቀመንበር እንዳልካቸው ዘውዴ ÷ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፉን ለጤና…

ኮሚሽኑ ከተመድ አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር በአጋርነትና ትብብር ጉዳዮች ላይ ተወያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ የተሐድሶ ኮሚሽን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር በአጋርነትና ትብብር ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የመጀመሪያ ዙር ውይይት አካሂዷል። በውይይቱ ኮሚሽኑ ከተቋቋመ ጀምሮ በአደራጅ ኮሚቴው የተከናወኑ ተቋማዊ አደረጃጀቶች፣…

በቱርክና ሶሪያ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 17 ሺህን አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰኞ በደቡባዊ ቱርክ እና ሰሜናዊ ሶሪያ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 17 ሺህ ማለፉ ተገለጸ፡፡ ከአደጋው የተረፉ ሰዎች ሊኖሩ ቢችሉም፥ መጠለያዎች በመውደማቸው ፣ “የውሃ፣ ነዳጅ እና የኤሌክትሪክ አገልግሎት በመቋረጡ ተጨማሪ…

በትግራይ ክልል ጉዳት የደረሰባቸው ሁሉንም የውሃ መሰረተ ልማቶች ስራ ለማስጀመር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በግጭቱ ጉዳት የደረሰባቸውን ሁሉንም የውሃ መሰረተ ልማቶች በፍጥነት ዳግም ስራ ለማስጀመር እየተሰራ መሆኑን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ ዛሬ ከሰዓት መካሄዱን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

የኦሮሚያ ክልል የሥድሥት ወራት የሥራ አፈጻጸም እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የባለፉት ሥድሥት ወራት የሥራ አፈጻጸም ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በተገኙበት እየተገመገመ ነው፡፡   በግምገማ መድረኩ የክልሉ መንግስት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች መገኘታቸውንም ከርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት…

በመዲናዋ 2ኛው ከተማ አቀፍ የህብረት ስራ ማህበራት አውደ ርዕይና ሲምፖዚየም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 2ኛው ከተማ አቀፍ የህብረት ስራ ማህበራት አውደ ርዕይና ሲምፖዚየም በኤግዚቪሽን ማዕከል በይፋ ተጀመረ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ÷ የህብረት ስራ ማህበራትን…

ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የመጀመሪያውን የበካይ ጋዝ ልቀት ቅነሳ የግዥ ማዕቀፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የበካይ ጋዝ ልቀት ቅነሳ የግዥ ማዕቀፍ ስምምነት ከዓለም ባንክ ጋር ተፈራረመች።   ሥምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ እና በምስራቅ አፍሪካ የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን…

“የሕዳሴ ግድብ ጉዞ” የሚል ስያሜ ያለው የጉዞ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡ ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ያለውን አጋርነት የማጠናከር እና ገቢ የማሰባሰብ ዓላማ ያለው "ሕዳሴ ግድብ ጉዞ" የተሰኘ የጉዞ መርሐ ግብር ዛሬ ተጀምሯል። ለሁለተኛ ጊዜ የሚካሄደውን መርሐ ግብር የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ…