Fana: At a Speed of Life!

ዳያስፖራው ለአገራዊ ምክክሩ ስኬት ሚናውን  እንዲወጣ የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች  ይፈጠራሉ– ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው ለአገራዊ ምክክሩ ስኬት ሚናውን እንዲወጣ የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር ዝግጁ መሆኑን የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ እየተስተዋሉ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት የተቋቋመው አገራዊ የምክክር ኮሚሽን የታለመለትን ግብ…

ኢትዮጵያ እና እስራኤል በስፖርት፣ በባህልና በኪነ ጥበብ ዘርፍ ተቀራርቦ ለመሥራት መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጄላ መርዳሳ በኢትዮጵያ ከእስራኤል አምባሳደር አቶ አለልኝ አድማሱ ጋር  ሀገራቱ በስፖርት፥ በባህል እና በኪነጥበብ ዘርፍ ተቀራርቦ ለመስራት በሚያስችሏው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ አቶ ቀጄላ መርዳሳ በውይይቱ ላይ…

ሰሜን ኮሪያ ሊቃጣ የሚችልን ጥቃት በኒውክሌር ጦር መሳሪያ ለመመከት ዝግጁ ነኝ አለች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ሀገራቸው ከየትኛውም አካል ሊቃጣ የሚችልን ጥቃት በኒውክሌር የጦር መሳሪያ አጸፋዊ ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ መሆኗን አስታውቀዋል፡፡ ፒዮንግያንግ በፈረንጆቹ 1950 እስከ 1953 የተካሄደውን የሁለቱን…

ከጋራ ገቢዎች ከ34 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ለክልሎች መተላለፉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራልና የክልል መንግሥታት የጋራ ገቢዎች ተብለው ከተወሰኑት የታክስ አይነቶች ከ34 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ለክልሎች መተላለፉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በ2014 በጀት ዓመት በተቀመጠው የገቢ ማከፋፈያ ቀመር መሠረት 34 ቢሊየን…

1ሺህ 159 ኢትዮጵያውያን ከሳኡዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳኡዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 1ሺህ 159 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ ወደሀገራቸው ከተመለሱ ዜጎች መካከል 1 ሺህ 156 ወንዶች እና ሦስት እድሜያቸው ከ18 በታች የሆኑ ታዳጊዎች መሆናቸው ታውቋል፡፡…

በጤናው ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት እና የተሻለ አፈፃፀም ለማስመዝገብ ሁሉም አካላት በኃላፊነት መስራት አለባቸው -ዶክተር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤናው ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት እና በ2015 የተሻለ አፈፃፀም ለማስመዝገብ ሁሉም አካላት በኃላፊነት መስራት እንዳለባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አመላከቱ። በጤና ሚኒስቴር የ2015 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት ላይ…

“ኢትዮጵያ ታመስግን” የምስጋና መርሐ ግብር በታላቁ አንዋር መስጅድ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስልምና እምነት ተከታዮች "ኢትዮጵያ ታመስግን" የምስጋና መርሐ ግብር ዛሬ በታላቁ አንዋር መስጅድ አካሂደዋል፡፡ መርሐ ግብሩ የተካሄደው የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የጁመዓ ሰላትን ተከትሎ የምስጋና መርሐ ግብሩ እንዲደረግ…

የጎንደር ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች በመጠጥ ውሃ ችግር ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢ/ር ሃብታሙ ኢተፋ በጎንደር ከተማ እያደረጉ ባለው ጉብኝት የከተማዋ ነዋሪዎች በከፍተኛ በመጠጥ ውሃ ችግር ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡ ጎንደር ከተማ…

ሚኒስቴሩ የክረምት የበጎ ፈቃድ መርሐ ግብሩን በሲዳማ ክልል አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር የክረምት የበጎ ፈቃድ መርሐ ግብሩን ዛሬ በሲዳማ ክልል ወንዶ ገነት ወረዳ አስጀምሯል። የትራስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ መርሐ ግብሩን በወረዳው በሚገኘው የወንዶገነት ዎሻ አንደኛ እና መለስተኛ…

የቻይናው ፕሬዚዳንት “በታይዋን የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባት በእሳት እንደመጫወት ይቆጠራል” ሲሉ ጆ ባይደንን አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳን ሺ ጂንፒንግ በታይዋን የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ መግባት በእሳት እንደመጫወት ይቆጠራል ሲሉ የአሜሪካውን ፕሬዚዳንት ጆ ባይደንን አስጠነቀቁ፡፡ የአሜሪካ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ናንሲ ፔሎሲ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ…