ዳያስፖራው ለአገራዊ ምክክሩ ስኬት ሚናውን እንዲወጣ የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች ይፈጠራሉ– ኮሚሽኑ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው ለአገራዊ ምክክሩ ስኬት ሚናውን እንዲወጣ የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር ዝግጁ መሆኑን የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
በኢትዮጵያ እየተስተዋሉ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት የተቋቋመው አገራዊ የምክክር ኮሚሽን የታለመለትን ግብ…