ኢንተርፕራይዞች ዓለም አቀፍ ባዛር ላይ መሳተፋቸው ድንበር ተሻጋሪ ደንበኞችን ለማፍራት እንደሚያስችል ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ውስጥ አምራች ኢንተርፕራይዞች ዓለም አቀፍ ባዛር ላይ መሳተፋቸው የዓለም ገበያ ውስጥ ልምድ እንዲያገኙ እና ድንበር ተሻጋሪ ደንበኞች እንዲኖራቸው ሰፊ ዕድል እንደሚፈጥር ተገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ አምራች ኢንተርፕራይዞች ዛምቢያ ሉሳካ እየተካሄደ…