Fana: At a Speed of Life!

የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ሰራተኞች የምስጋና መርሃ ግብር አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ሰራተኞች የምስጋና መርሃ ግብር አከናወኑ። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “ክብር ምስጋን ለእርሱ፣ ከዘላለም እስከ ዘላለም ይሁን ብለን፣ ለአንድ ደቂቃ በያለንበት ቆመን ለኢትዮጵያ አምላክ ምስጋና…

የፌደራል ፖሊስ የምስጋና መርሐ ግብር አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ “ዛሬም እንደ ትናንቱ ፈተናዎችን በድል ተሻግረን፣ እጃችንን ለምስጋና እንዘረጋለን”ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባስተላለፉት መልዕክት መሰረት የምስጋና መርሐ ግብር አከናውኗል። በመርሐ ግብሩ የፌዴራል ፖሊስ…

የአማራ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጽድቋል፡፡ በዚሁ መሠረት፡- አቶ እርዚቅ ኢሳ የአማራ ክልል ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ እንዲሁም አቶ ሰውበሰው ብዙአየሁ ደግሞ የክልሉ ምክትል ዋና ኦዲተር ሆነው ተሹመዋል፡፡…

በቄለም ወለጋ አሸባሪው ሸኔ ላይ እየተወሰደ የሚገኘው ዘመቻ ተጠናክሮ ቀጥሏል-የዞኑ ኮማንድ ፖስት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን በአሸባሪው ሸኔ ላይ እየተወሰደ የሚገኘው ዘመቻ ተጠናክሮ መቀጠሉን የሀገር መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ፡፡ በሀገር መከላከያ ሰራዊት የቄለም ወለጋ ዞን ኮማንድ ፖስት አዛዥ እንደገለጹት÷በአካባዊው በሚንቀሳቀሰው…

ትብብር እና አንድነታችን የድል ብስራታችን መሰረት ነው- ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

ትብብር እና አንድነታችን የድል ብስራታችን መሰረት ነው- ዶ/ር ይልቃል ከፋለ አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትብብር እና አንድነታችን የድል ብስራታችን መሰረት ነው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ሰርጌ ላቭሮቭ በኢትዮጵያ ያደረጉት የስራ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት ጥቅም የሚያስጠብቁ ውሳኔዎች የተላለፉበት ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በኢትዮጵያ ያደረጉት የስራ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት ጥቅም የሚያስጠብቁ ውሳኔዎች የተላለፉበት እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም…

በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ላስመዘገቡት አትሌቶች እስከ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚደርስ ሸልማት ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ላስመዘገቡ አትሌቶች ከ50 ሺህ ብር እስከ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚደርስ ሸልማት ተበረከተ፡፡ በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተመዘገበውን አኩሪ ድል በማስመልከት…

የአማራ ክልል ምክር ቤት 95 ነጥብ 31 ቢሊየን ብር  ሆኖ የቀረበውን የክልሉን መንግሥት የ2015 በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 95 ነጥብ 31 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበውን የክልሉን መንግሥት የ2015 በጀት አጸደቀ፡፡ ምክር ቤቱ በጀቱን ያጸደቀው÷ በአንድ ድመፀ ተአቅቦ እና በአንድ ተቃውሞ በአብላጫ ድምፅ ነው፡፡ የክልሉ ገንዘብ ቢሮ ሃላፊ…

አትሌቶቻችን በድላቸው ኢትዮጵያውያን አንገታችንን በያለንበት ቀና እንድናደርግ አድርገውናል- ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአትሌቶቻችን ድል ኢትዮጵያውያን በያለንበት አንገታችንን ቀና እንድናደርግ ያደረገ መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በአትሌቶች አቀባበል እና የምስጋና መርሐ ግብር ላይ ተገኝተው የእንኳን ደስ አላችሁ…

የአትሌቶቻችንን የላብ ውጤት የሀገር ክብር መገለጫ በሆነው ሰንደቃችን ላይ አሻግረን እንድናይ አድርጎናል – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአትሌቶቻችንን የላብ ውጤት የሀገር ክብር መገለጫ በሆነው ሰንደቃችን ላይ አሻግረን እንድናይ አድርጎናል ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በአትሌቲክስ ቡድኑ የተገኘውን ዉጤት…