Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ፣ ወ/ሮ መዓዛ እና ዶ/ር ኤርጎጌ የምስጋና መርሐ ግብር አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ፣ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እና የፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ሠራተኞቻቸው…

በሶማሌ ክልል በኩል ሰርጎ የገባው አሸባሪው አልሸባብ ስጋት በማይሆንበት ደረጃ ተደምስሷል – አቶ ሙስጠፌ መሀመድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በኩል ሰርጎ የገባው የአልሸባብ የሽብር ቡድን ስጋት በማይሆንበት ደረጃ በፀጥታ ኃይሎች መደምሰሱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሀመድ አስታወቁ፡፡ የኢትዮጵያ ጠላቶች በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍልና በምዕራብ ኢትዮጵያ…

አዋሽ ባንክ እና 9 የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት የ 5 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የ 5 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የብድር ስምምነት ተፈረመ። የብድር ስምምነቱ በአዋሽ ባንክ እና በዘጠኝ ማይክሮ የፋይናንስ ተቋማት መካከል ተፈጽሟል፡፡ በፊርማ ሥርዓቱ ላይ በክብር…

ዋልያዎቹ በቻን ማጣሪያ የደቡብ ሱዳን አቻቸውን 5 ለ 0 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪካ እግር ኳስ ሻምፒዮና (ቻን) ጨዋታ ከደቡብ ሱዳን ጋር ያደረገውን የመልስ ጨዋታ 5 ለ 0 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ።   ሰባተኛው የቻን የእግር ኳስ ጨዋታበፈረንጆቹ 2023 በአልጄሪያ…

ከተማ አስተዳድሩ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ላስመዘገቡ አትሌቶች የ10 ሚሊየን ብር ሽልማት አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ላስመዘገቡት አትሌቶች የምስጋናና የሽልማት መርሐ ግብር እያካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና ሌሎች…

የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ለሚሰሩ ባለሙያዎች ምሥጋና አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሙኒኬሽን እና ሚዲያ ዘርፍ ለሚሰሩና ለኅብረተሰቡ መረጃ ለማድረስ ሙያዊ ግዴታቸውን እየተወጡ ለሚገኙ ባለሙያዎች የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ምስጋና አቅርቧል። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ…

የሩሲያ-ኢትዮጵያ ወዳጅነት የባለ ብዙ አቅጣጫ አጋርነት ማሳያ ሞዴል ነው – አሜሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ አንድሩ ኮሪብኮ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ-ኢትዮጵያ ወዳጅነት የባለ ብዙ አቅጣጫ አጋርነት ማሳያ ሞዴል መሆኑን መቀመጫውን በሩሲያ ያደረገው አሜሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ አንድሩ ኮሪብኮ ገለጸ። አንድሩ ኮሪኮብ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ በአፍሪካ የመጨረሻ ጉብኝታቸው…

ኢትዮጵያ በፈተናዎች የማትሸነፍ ሀገር መሆኗን በየዘመኑ በማሳየት ህያው ምስክር ናት – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በፈተናዎች የማትሸነፍ ሀገር መሆኗን በየዘመኑ በማሳየት ህያው ምስክር ናት ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አቶ ተፈሪ ፍቅሬ ተናገሩ። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አመራርና ሠራተኞች የ"ኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኤርባስ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ ጋር የኤርባስ A350-1000 ትዕዛዝ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሚያደርገውን የኤርባስ A350-1000 ትዕዛዝ ከኤርባስ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ ጋር ተፈራርሟል። አየር መንገዱ ከዚህ በፊት 22 ኤርባስ A350-900 አውሮፕላን በማዘዝ 16ቱን ተረክቦ ስራ ላይ…

አምባሳደሮች እና ልዩ መልዕክተኞች ወደ መቀሌ እንዲጓዙ ተፈቅዷል – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደሮች እና ልዩ መልዕክተኞች ወደ መቀሌ እንዲጓዙ መፈቀዱን አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለፁ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሄራዊ ደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እንዳስታወቁት፥ እርሳቸው እና የፍትህ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌዲዮን…