በዓመቱ ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ ስራዎችን ማጠናከር ይገባል – አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀቱ ዓመቱ ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሠ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡
የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የ2015 በጀት ዓመት የስድስት ወራት…