የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል 6 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በኢትዮጵያ ችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች የሚውል 6 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ አድርጋለች፡፡
ድጋፉ በተባበሩት መንግሥታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) አማካኝነት በድርቅ ለተጎዱ አራት ክልሎች የሚሰራጭ መሆኑ…