አቶ ሙስጠፌ በፌርፌር ወረዳ አሸባሪውን አልሸባብ እየተፋለሙ የሚገኙ የልዩ ሃይል አባላትን አበረታቱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ በሶማሊያ ድንበር ፌርፌር ወረዳ አሸባሪውን አልሸባብ እየተፋለሙ የሚገኙ የክልሉ ልዩ ሃይል አባላትን ጎብኝተዋል፡፡
አቶ ሙስጠፌ በትናንትናው ዕለት ከፌርፌር ወረዳ 15 ኪሎ ሜትር በስተ…