Fana: At a Speed of Life!

ማህበሩ ለአደጋ ለተጋለጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር  በሰው ሰራሽ እና በተፈጥሮ አደጋ ለተጋለጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል፡፡ ማህበሩ የመጪውን የበልግ ወቅት የአየር ፀባይ አዝማሚያ ትንበያን በተመለከተ በአዳማ ከተማ…

ተጠባቂው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ ቡና የሚያደርጉት ጨዋታ ተራዘመ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ12ኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ ቡና ዛሬ የሚያደርጉት ጨዋታ ተራዝሟል ። በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ስታዲየም ከቀኑ 9 ሰአት በ12ኛ ሳምንት የሊጉ ተስተካካይ መርሐ ግብር…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር ለመሥራት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር ለመስራት የሚያስችለውን የሥምምነት ሠነድ ተፈራረመ። ስምምነቱን በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በኩል የተቋሙ የቋንቋዎች ሥራ አሥፈፃሚ የሆኑት አቶ ሸለመ ከቤ እንዲሁም በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በኩል…

በአማራ ክልል ደብረማርቆስ ከተማ ከ260 በላይ ሕገ-ወጥ ማኅተሞች እና ሃሰተኛ ሠነዶች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደብረ ማርቆስ ከተማ ቀበሌ 01 ከ260 በላይ ሕገ-ወጥ ማኅተሞችንና ሃሰተኛ ሠነዶች መያዛቸው ተገለጸ፡፡ ሃሰተኛ ማኅተሞቹና ሠነዶቹ የተያዙት ስታር ተብሎ በሚጠራው ኅንፃ ተከራይተው የማተሚያ ቤት ሥራ ሲሰሩ በነበሩ ግለሰቦች ነው፡፡…

ከ218 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከጥር 19 እስከ 25 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ218 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን አስታወቀ። ከዚህ ውስጥ 156 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገቢ ኮንትሮባንድ እቃዎች ሲሆኑ 62…

የብልፅግና ፓርቲን የሚወክሉ የምክር ቤት አባላትና የፓርቲው ዋና ፅ/ቤት አመራሮች በመንግስት የስድስት ወር አፈፃፀም ዙሪያ ውይይት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲን ወክለው የተመረጡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና የፓርቲው ዋና ፅህፈት ቤት አመራሮች በመንግስት የስድስት ወር አፈፃፀም ዙሪያ ውይይት ጀመሩ። መድረኩን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ያስጀመሩት ሲሆን፥…

ሀገር በኢኮኖሚ ጠንካራ ሆና እንድትቀጥል አምራች ኢንዱስትሪዎችን ማጠናከር ያስፈልጋል – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመን ቢሮ "ኢትዮጵያ ታምርት፤ ኦሮሚያ ታምርት፤ ሸገር ታምርት " በሚል መሪ ሀሳብ አምራች ኢንዱስትሪውንና የኢንቨስትመንት ዘርፉን ለማነቃቃት ከባለሀብቶች ጋር የንቅናቄ መድረክ በሸገር ከተማ አስተዳደር እያካሄደ…

በፕሪሚየር ሊጉ ከዕረፍት መልስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ ቡና የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ12ኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ ቡና ዛሬ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቻን ተሳትፎ እና ተያያዥ ጉዳዮች ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የፕሪሚየር ሊግ…

በኦሮሚያ ክልል 7 ቢሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ የንጹህ መጠጥ ውኃ ግንባታ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ያለውን የንፁህ መጠጥ ውኃ ሽፋን ለማሳደግ በ6 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ወጪ የተለየዩ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ ነው። ፕሮጀክቶቹ እየተገነቡ የሚገኙት የውኃ ሽፋኑን ከ81 ወደ 83 በመቶ ለማሳደግ መሆኑ ተገልጿል። በዚህም ተጨማሪ 2…

ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በህክምናና ጤና እንዲሁም በተለያዩ ዘርፎች በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 365 ተማሪዎች እያስመረቀ ነው፡፡ ከሚመረቁት ሰልጣኞች መካከል 234 የሚሆኑት በህክምናና ጤና ዘርፍ በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ የሠለጠኑ…