ማህበሩ ለአደጋ ለተጋለጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በሰው ሰራሽ እና በተፈጥሮ አደጋ ለተጋለጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል፡፡
ማህበሩ የመጪውን የበልግ ወቅት የአየር ፀባይ አዝማሚያ ትንበያን በተመለከተ በአዳማ ከተማ…