ከ63 ሺህ በላይ መምህራንና የዘርፉ አካላትን ያሳተፈ ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ63 ሺህ በላይ መምህራንና የዘርፉ አካላትን ያሳተፈ ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
የውይይት መድረኩ በ77 ክላስተር ማዕከላት እየተካሄደ ሲሆን÷ በዚህም ከ1 ሺህ 368 በላይ አወያዮች መሳተፋቸው ተገልጿል፡፡
የአዲስ አበባ…