Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሙስጠፌ በፌርፌር ወረዳ አሸባሪውን አልሸባብ እየተፋለሙ የሚገኙ የልዩ ሃይል አባላትን አበረታቱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ በሶማሊያ ድንበር ፌርፌር ወረዳ አሸባሪውን አልሸባብ እየተፋለሙ የሚገኙ የክልሉ ልዩ ሃይል አባላትን ጎብኝተዋል፡፡ አቶ ሙስጠፌ በትናንትናው ዕለት ከፌርፌር ወረዳ 15 ኪሎ ሜትር በስተ…

ፈተናዎች ሊያጠነክሩን እና የበለጠ ሊያተጉን እንጂ ሊሰብሩን ቀርቶ ሊያጎብጡን አይችሉም-የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈተናዎች ሊያጠነክሩን እና የበለጠ ሊያተጉን እንጂ ሊሰብሩን ቀርቶ ሊያጎብጡን አይችሉም ሲል የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ገለጸ፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የ2014 በጀት ዓመት የመንግሥት የሥራ ዕቅድ…

ኢትዮጵያ እና ኬንያ የኤሌክትሪክ ሃይል ሽያጭ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኬንያ የኤሌክትሪክ ሃይል ሽያጭ ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል፡፡   ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር እዮብ ተካልኝ እና የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ተፈራርመዋል፡፡   ዶክተር…

ባለስልጣኑ በ2015 በጀት ዓመት ከቡና ምርት 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት ማቀዱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት የቡና ምርትን ወደ ውጭ በመላክ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት መታቀዱን የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አዱኛ ደበላ ከፋናብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት…

የሩሲያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ገብተዋል። ሰርጌይ ላቭሮቭ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ…

የደቡብ ምዕራብ ክልልን ከካርቦን ሽያጭ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደን ሽፋኑ በሕዝቡ ተጠብቆ የቆየው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከካርቦን ሽያጭ ተጠቃሚ እንዲሆን ጥረት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ደን አካባቢ ጥበቃ እና አየር ንብረት ጥበቃ ቢሮ ገለጸ፡፡ የደቡብ…

ኢትዮጵያ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ያለውን ግጭት በሰላም  ለመፍታት መወሰኗ የቀጣናው ሰላም ተምሳሌትነቷን ዳግም የሚያረጋግጥ ነው – አምባሳደር አለልኝ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ያለውን ግጭት በሰላም አማራጭ ለመፍታት መወሰኗ የቀጣናውና የዓለም ሰላም ተምሳሌትነቷን ዳግም የሚያረጋግጥ መሆኑን በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ ገለጹ። እስራኤል በኢትዮጵያ ግጭቶችን በሰላም…