የሀገር ውስጥ ዜና ዳያስፖራው ሀገራዊ ምክክሩ ፍሬያማ እንዲሆን የበኩሉን ሚና እዲወጣ ተጠየቀ Amele Demsew Jul 26, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዳያስፖራው ማህበረሰብ ሀገራዊ ምክክሩ ፍሬ እንዲያፈራ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ የበኩሉን ሚና እንዲወጣ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ጥሪ አቀረበ፡፡ “በሀገራዊ ምክክሩ የዳያስፖራው ሚና እና የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ” በሚል መሪ ሀሳብ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ላይ የተከፈተው የመረጃ ጦርነት በሳይበር ደህንነትና ሌሎችም ተቋማት የጋራ ጥረት እየተመከተ ነው- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት Feven Bishaw Jul 26, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ የተከፈተው የመረጃ ጦርነት በሳይበር ደህንነትና ሌሎችም ተቋማት የጋራ ጥረት እየተመከተ መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሣ÷ መንግሥት ጦርነቱን ለመመከትና…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ በተለያዩ ስልቶች የተለያየ ወንጀል ሲፈጽሙ የነበሩ አካላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ ገለጸ Amele Demsew Jul 26, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የተለያዩ ስልቶችን በመጠቀም የስርቆትና ሌሎች ወንጀሎችን ሲፈጽሙ የነበሩ አካላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲሰ አበባ ፖሊስ ገለጸ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የአዲስ አባበ ነዋሪዎች በሰጡት አስተያየት÷…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በአሜሪካ ከፍተኛ ሙቀት ያስነሳው የሰደድ እሳት በፍጥነት እየተስፋፋ መሆኑ ተነገረ Alemayehu Geremew Jul 26, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ በተከሰተው ከፍተኛ የአየር ሙቀት ምክንያት የሰደድ እሳት በፍጥነት እየተስፋፋ መምጣቱና በጤናም ላይ ከፍተኛ ችግር እየፈጠረ መሆኑ ተነገረ፤ በአሜሪካ በካሊፎርኒያ ዮሴሚት ብሔራዊ ፓርክ አቅራቢያ ከፍተኛ የሆነ የሰደድ እሳት በፍጥነት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የምታካሂደው የአካባቢ ጥበቃ ስራ ድንበር ተሻጋሪ ሚና እንዳለው ምሁራን ገለጹ Feven Bishaw Jul 26, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ የምታካሂደው የአካባቢ ጥበቃ ስራ ድንበር ተሻጋሪ ሚና እንዳለው የዘርፉ ምሁራን ተናግረዋል፡፡ ዓለም በአየር ንብረት ለውጥ በምትሰቃይበት በዚህ ወቅት ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለው የአረንጓዴ አሻራ ልማት ዘመኑን የዋጀ መሆኑን ነው…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሳውዲ ዓረቢያ 3 የዝንጀሮ ፈንጣጣ ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸውን ገለጸች Mikias Ayele Jul 25, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳውዲ ዓረቢያ ሦስት የዝንጀሮ ፈንጣጣ ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር ቃል አቀባይ በሰጡት መግለጫ፥ ቀደም ሲል አንድ የዝንጅሮ ፈንጣጣ ቫይረስ ተጠቂ መገኘቱን አስታወሰው፥…
የዜና ቪዲዮዎች የህዝበ ሙስሊሙ አንድነት አስፈላጊነት Amare Asrat Jul 25, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=SefNvxwJVpM
የዜና ቪዲዮዎች የአማራ ክልል ም/ ቤት አባላት ያነሷቸው ጥያቄዎች Amare Asrat Jul 25, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=22dFWPUyS7k
የዜና ቪዲዮዎች አዲስ ወግ “ወጣቶች የነገዋ ኢትዮጵያ መሃንዲሶች“ Amare Asrat Jul 25, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=rXu0N0-J1lQ
የሀገር ውስጥ ዜና በምሥራቅ ኢትዮጵያ ሰርጎ ለመግባት የሞከረውን የአልሸባብ የሽብር ቡድን አባላትን የማጽዳት እርምጃ እየተወሰደ ነው – ሜጀር ጀነራል ተስፋዬ አያሌው Meseret Awoke Jul 25, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ኢትዮጵያ በኩል ሰርጎ ለመግባት የሞከረውን አልሸባብ በመደምሰስ ተቆርጠው የቀሩ የሽብር ቡድኑን አባላት የማጽዳት እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የሀገር መከላከያ ኃይል ስምሪት ኃላፊና ጊዜያዊ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ ሜጀር ጀነራል ተስፋዬ…