Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ከ3 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ይፈልጋሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በተከሰተ ድርቅ ከ3 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚስፈልጋቸው የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡   የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ደበበ ዘውዴ እንደገለጹት፥…

በሸገር ኢንተርፕርነርስ ማህበር ከ397 ሚሊየን ብር በላይ ሀብት ማፍራት መቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸገር ኢንተርፕርነርስ ማህበር ከ397 ሚሊየን ብር በላይ ሀብት ማፍራት መቻሉ ተገለፀ፡፡ ማህበሩ 3ኛ አመታዊ ጉባኤውን እያካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ  የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር  ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው የፌዴራልና…

በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ከ52 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል- ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ ዓመት በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ከ52 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የግብርና ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች፣የክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊዎች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት በኦሮሚያ ክልል…

በትራኮማ ምክንያት የሚከሰትን ዐይነ ስውርነት ለመከላከል የሚያስችል ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትራኮማ በሽታ ምክንያት የሚከሰትን ዐይነ ስውርነት ለመከላከል እና ለማከም የሚያስችል የንቅናቄ መድረክ በባህርዳር ከተማ ተጀመረ። በንቅናቄው የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮ በትራኮማ በሽታ ምክንያት የዐይን ቆብ ፀጉር በመቀልበስ ለዐይነ ስውርነት…

የግማሽ ማራቶን ውድድር በደብረ ብርሃን ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 16ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በደብረ ብርሃን ከተማ ተካሄደ። በውድድሩ ከሁለት ክልሎች 12 ክለቦች እና ተቋማት እንዲሁም በግል የሚወዳደሩ አትሌቶችን ጨምሮ በወንድ 190፣ በሴት 96 በድምሩ 286 አትሌቶች መሳተፋቸውን የኢትዮጵያ…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት መልካቸውን እየቀየሩ የመጡ ሥጋቶችን የሚመክቱ ሥምሪቶች እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት መልካቸውን እየቀየሩ የመጡና ተለዋዋጭ የሆኑ ሀገራዊ የደኅንነት ሥጋቶችን የሚመክቱ የእቅድ ክለሳዎች በማድረግ ሥምሪት እያከናወነ መሆኑን አስታውቋል፡፡ አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ የበጀት ዓመቱን የስድስት ወር የሥራ…

በደሴ በህገወጥ መንገድ ሲጓጓዙ የነበሩ ሸጉጦች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ አስተዳደር ፖሊሰ መምሪያ በቧንቧ ወሃ ክፍለ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበሩ ሸጉጦች መያዛቸውን የከተማው ፖሊሰ መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው ኃላፊ ኮማንደር አሳምነዉ ሙላት እንደገለጹት ፥ ከብሔራዊ የመረጃና ደህንነት…

በቦረና ለሚደረግ ድጋፍ በቡድንም ሆነ በተናጠል መሰብሰብ እንደማይፈቀድ የክልሉ መንግስት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና ዞን በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ድጋፍ ለማድረግ በቡድንም ሆነ በተናጠል መሰብሰብ እንደማይፈቀድ የኦሮሚያ ክልል መንግስት አሳሰበ፡፡ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጉዳዩ ላይ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በመግለጫውም በክልሉ…

በክልሉ የዋጋ ግሽበትን ለመከላከል የአጭርና የረጅም ጊዜ እቅድ ተይዞ እየተሰራ ነው – አቶ ሙስጠፌ መሃመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የዋጋ ግሽበትን ለመከላከል የአጭርና የረጅም ጊዜ እቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሃመድ ተናገሩ፡፡ በዋጋ ግሽበት ዙሪያ የተሰሩ ጥናቶች ምርምሮች የሚቀርቡበት የምርምር ጉባዔ በጅግጅጋ ከተማ ተካሄዷል፡፡…