Fana: At a Speed of Life!

ወደ ድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና የሚገቡ አልሚ ድርጅቶች ወደ ትግባራ እንዲገቡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የሚቋቋመው የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና አልሚዎች የጀመሩትን የቅድመ ዝግጅት ሥራ በማጠናቀቅ ወደ ተግባር መሸጋገር እንዳለባቸው የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ደንጌ ቦሩ በድሬዳዋ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ በአንድ ጀምበር 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ በአንድ ጀምበር 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ በአንድ ጀምበር 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር እየተካሄደ በሁሉም አካባቢዎች እየተካሄደ ነው፡፡ በዘመቻው የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር…

በ3 ሺህ የሴቶች መሰናክል ኢትዮጵያ የብርና ነሐስ ሜዳልያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ንጋት ላይ በተካሄደ የሴቶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል የፍፃሜ ውድድር ኢትዮጵያ የብርና የነሐስ ሜዳሊያዎች አገኘች። አትሌት ወርቅውሃ ጌታቸው የብር እና መቅደስ አበበ የነሐስ ሜዳሊያዎችን አስገኝተዋል።…

ኢትዮጵያውያኑ አትሌቶች በሴቶች 5 ሺህ ሜትር ለፍጻሜ አለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 5 ሺህ ሜትር ማጣሪያ ውድድር ሶስት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለፍጻሜው ውድድር አለፉ። በርቀቱ ኢትዮጵያን ወክለው ከተካፈሉት አትሌቶች ለተሰንበት ግደይ፣ ጉዳፍ ፀጋይ እና ዳዊት ስዩም ማለፋቸውን…

በታንዛንያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 80 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛንያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 80 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተሸኝተዋል፡፡ በዛሬው ዕለት በሶስተኛው ዙር በታንዛንያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያን ወደ አገራቸው ለመመለስ በተከናወነው ስራ 80 ኢትዮጵያዊያን ወደ አገራቸው…

የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የስራ አመራር ኮሚቴ የ2014 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸሙን ገመገመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ) የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት የስራ አመራር ኮሚቴ የ2014 በጀት ዓመት የፓርቲውን የስራ አፈጻጸም ግምገማ አካሂዷል፡፡ የዋና ጽህፈት ቤቱ የተለያዩ ዘርፎች ከክልልና ከተማ አስተዳደር የፓርቲው ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ዘርፎች ጋር በጋራ…

ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ የትምህርት ተቋማት ግንባታን ለማስጀመር ኮምቦልቻ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለና የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋን ጨምሮ ሌሎች የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በአሸባሪው ህወሓት ወረራ የወደሙ የትምህርት ተቋማት ግንባታን ለማስጀመር ኮምቦልቻ ከተማ…

የኢጋድ አባል ሀገራት ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ አደጋዎችን መቋቋም የሚያስችል እቅድ ሊተገብሩ ይገባል- ዶ/ር ወርቅነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት ወቅታዊ ሁኔታዎችን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ አደጋዎችን መቋቋም የሚያስችል እቅድ ሊተገብሩ እንደሚገባ የኢጋድ ዋና ፀሃፊ ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ አስገነዘቡ። የኢጋድ…

በ2014 በጀት ዓመት ለጂቡቲ እና ሱዳን ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ95 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው የ2014 በጀት ዓመት ለጂቡቲና ሱዳን ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ95 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ…

ቦሪስ ጆንሰንን ለመተካት የመጨረሻዎቹ ሁለት ዕጩዎች ታውቀዋል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቦሪስ ጆንሰንን ለመተካት እየተካሄደ ባለው ምርጫ ሪሺ ሱናክ እና ሊዝ ትረስ የመጨረሻ ዕጩ ሆነው ቀርበዋል። በተካሄደው ምርጫ ሱናክ 137 ድምጽ በማግኘት ቀዳሚ ሲሆኑ ÷ትረስ ደግሞ 113 ድምጽ በማግኘት ሁለተኛ ሆነዋል፡፡ ከሁለቱ…