በቱርክ ምክትል የፍትሕ ሚኒስትር የሚመራ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት አደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ ምክትል የፍትሕ ሚኒስትር የሚመራ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት አድርጓል፡፡
በኢትዮጵያ እና በቱርክ መንግስታት መካከል ያለው የሕግና ፍትሕ የሁለትዮሽ ትብብር በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ ውይይት ለማድረግ በቱርክ መንግስት ምክትል…