Fana: At a Speed of Life!

በቱርክ ምክትል የፍትሕ ሚኒስትር የሚመራ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ ምክትል የፍትሕ ሚኒስትር የሚመራ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት አድርጓል፡፡ በኢትዮጵያ እና በቱርክ መንግስታት መካከል ያለው የሕግና ፍትሕ የሁለትዮሽ ትብብር በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ ውይይት ለማድረግ በቱርክ መንግስት ምክትል…

83ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 83ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር የምስረታ በዓል በተለያዩ ሁነቶች በእንጅባራ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ በበዓሉ አከባበር ላይ የፌዴራል እና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች፣ ልዩ ልዩ የኪነ ጥበብ ሰዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…

80 ወንጀል ነክ ጉዳዮችን ተንትኖ ማሠራጨቱን የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው ግማሽ በጀት ዓመት የደረሱትን 1 ሺህ 360 አጠራጣሪ ጉዳዮች መነሻ በማድረግ 80 ወንጀል ነክ ጉዳዮችን ለይቶና ተንትኖ ለሚመለከታቸው አካላት ማሠራጨቱን የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ተተንትነው የተሠራጩት ጉዳዮች…

የኩላሊት እና ሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን መንስኤ እና ሕክምና

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኩላሊት እና የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን ከኩላሊት እስከ ሽንት ፊኛ ድረስ ያለውን ክፍል የሚያጠቃ ሕመም ነው፡፡ ኢንፌክሽኑ በአብዛኛው የታወቀ ምልክት ቢያሳይም በአንዳንድ ሰዎች ላይ ግን ጭራሽ ምልክት ላያሳይ ይችላል፡፡ የኩላሊት እና የሽንት ፊኛ…

በፓኪስታን በተፈጸመ ጥቃት የ59 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ፓኪስታን ግዛት ፔሻዋር ከተማ መስጊድ ውስጥ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት ቢያንስ የ59 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ ጥቃት የተፈጸመበት መስጊድ ከፍተኛ ጥበቃ በሚደረግበት የሀገሪቱ ፖሊስ ዋና መስሪያ ቤት አቅራቢያ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡…

አምባሳደር ምስጋኑ በኢትዮጵያ ከቻይና እና ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ዣኦ ዡዩአን እና ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች አምባሳደር መሀመድ ሳሊም አል ራሺዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ ከአምባሳደር ዣኦ ዡዩአን ጋር…

የወጪንግድን ለማሳደግ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያለውን የንግድ ግንኙነት ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የወጪ ንግዷን ለማሳደግ ከጎረቤት ሀገራት ጋር የንግድ ግንኙነቷን እያጠናከረች መሆኑን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የዓለም ዓቀፍና ቀጣናዊ ትስስር ስራ አስፈጻሚ ሙሴ ምንዳዬ  እንደገለጹት÷ ጎረቤት ሀገራት…

የሐረር ከተማ ኤሌክትሪክ ፕሮጄክት ትግበራ እየተካሄደ ነው -አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስድስቱ ከተሞች ኤሌክትሪክ ፕሮጄክት አካል የሆነው የሐረር ከተማ ፕሮጄክት ትግበራ በመካሄድ ላይ መሆኑን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡   ፕሮጄክቱ በጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስ አካባቢ በቅርሱ ላይ ምንም…

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በኢጋድ የፀጥታ ሴክተር ፎረም ላይ እየተሳተፈ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በምስራቅ አፍሪካ በይነ-መንግስታት (ኢጋድ) የፀጥታ ሴክተር ፎረም ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡ ፎረሙ በድንበር ተሻጋሪ የፀጥታ ስጋቶች ዙሪያ ቀጠናዊ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ሲሆን በፎረሙ ላይ የኢጋድ አምባሳደሮች ኮሚቴ፣…

ከንቲባ አዳነች በዴንቨር ከተማ ከንቲባ ሚካኤል ቢ ሐንኮክ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዴንቨር ከተማ ከንቲባ ሚካኤል ቢ ሐንኮክ ከተመራ የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በዴንቨር ከተማ ከንቲባ ሚካኤል ቢ ሐንኮክ ለተመራ የልዑካን…